Genesis 31:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ ብለይቲ ናብ ላባን ኣራማዊ መጺኡ፡ ንያእቆብ ጽቡቕን ሕማቕን ከይትዛረቦ ተጠንቀቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ወደ ሶርያዊው ወደ ላባ በሌሊት በሕልም መጥቶ፥ “በባሪያዬ በያዕቆብ ላይ ክፉ ነገር እንዳትናገር ተጠንቀቅ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ወደ ሶርያው ሰው ወደ ላባ በሌሊት ሕልም መጥቶ። ያዕቆብን በክፉ ነገር እንዳትናገረው ተጠንቀቅ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ወደ ሶርያው ሰው ወደ ላባ በሌሊት ሕልም መጥቶ፥ “ያዕቆብን፥ ክፉም ሆነ ደግ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ጾሳይ ቃማ ሶርያ ላባናኮ አኩሙዋን ዪደ አ፥ “ኔን ያቆባ ቦላ ኢታ ግድና፥ ሎአ ግድና፥ አይነ ሃሳየናዳን ኔና ኤራ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode S'oossay k'amma Sooriyaa Laabaanakko akumuwaan yiide Aa, «Neeni Yaak'ooba bolla iita gidina, lo"a gidina, ayinne haasayennaadan neena era!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars Xoossi Aaraame Laabakko agumora yiidi, «Neni Yaaqoobe bolla iita gidiin kiya gidiinkka haasayontta mala naageeta!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጾሲ ኣራሜ ላባኮ ኣጉሞራ ዪዲ፥ «ኔኒ ያቆቤ ቦላ ኢታ ጊዲን ኪያ ጊዲንካ ሃሳዮንታ ማላ ናጌታ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ፆሳይ ቃማ ሶረ ላባኮ አሙሆን ቆንጭድ፥ “ኔኒ ያይቆባ ቦላ ኢታባ ግድን ሎኦባ፥ አይብባካ ኦደትኮ ነና ኤራ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Xoossay qamma Soore Laabako amuhon qoncidi, “Neeni Yayqooba bolla iitaba gidin lo77oba, aybibaaka odetiko nena era” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ለሶርያዊው ለላባ በሕልም ተገልጦ፣ “ያዕቆብን፣ ክፉም ሆነ ደግ፣ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ለላባ በሕልም ተገለጠለትና “ያዕቆብን፥ ክፉም ሆነ ደግ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና ብሕልሚ፥ ለይቲ ናብ እቲ ሶርያዊ ላባ መፂኡ “ንያእቆብ ፅቡቕ ኮነ ኽፉእ ከይትዛረቦ ተጠንቀቕ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ግና ብሕልሚ ለይቲ ናብ ላባን እቲ ሶርያዊ መጺኡ፡ ንያእቆብ ጽቡቕ ኮነ ኽፋእ ከይትዛረብ ተጠንቐቕ በሎ። |