Genesis 31:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ድማ ብለይቲ ናብ ላባን ኣራማዊ መጺኡ፡ ንያእቆብ ጽቡቕን ሕማቕን ከይትዛረቦ ተጠንቀቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ወደ ሶር​ያ​ዊው ወደ ላባ በሌ​ሊት በሕ​ልም መጥቶ፥ “በባ​ሪ​ያዬ በያ​ዕ​ቆብ ላይ ክፉ ነገር እን​ዳ​ት​ና​ገር ተጠ​ን​ቀቅ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ወደ ሶርያው ሰው ወደ ላባ በሌሊት ሕልም መጥቶ። ያዕቆብን በክፉ ነገር እንዳትናገረው ተጠንቀቅ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ወደ ሶርያው ሰው ወደ ላባ በሌሊት ሕልም መጥቶ፥ “ያዕቆብን፥ ክፉም ሆነ ደግ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ጾሳይ ቃማ ሶርያ ላባናኮ አኩሙዋን ዪደ አ፥ “ኔን ያቆባ ቦላ ኢታ ግድና፥ ሎአ ግድና፥ አይነ ሃሳየናዳን ኔና ኤራ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode S'oossay k'amma Sooriyaa Laabaanakko akumuwaan yiide Aa, «Neeni Yaak'ooba bolla iita gidina, lo"a gidina, ayinne haasayennaadan neena era!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassa omars Xoossi Aaraame Laabakko agumora yiidi, «Neni Yaaqoobe bolla iita gidiin kiya gidiinkka haasayontta mala naageeta!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጾሲ ኣራሜ ላባኮ ኣጉሞራ ዪዲ፥ «ኔኒ ያቆቤ ቦላ ኢታ ጊዲን ኪያ ጊዲንካ ሃሳዮንታ ማላ ናጌታ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ፆሳይ ቃማ ሶረ ላባኮ አሙሆን ቆንጭድ፥ “ኔኒ ያይቆባ ቦላ ኢታባ ግድን ሎኦባ፥ አይብባካ ኦደትኮ ነና ኤራ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Xoossay qamma Soore Laabako amuhon qoncidi, “Neeni Yayqooba bolla iitaba gidin lo77oba, aybibaaka odetiko nena era” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ለሶርያዊው ለላባ በሕልም ተገልጦ፣ “ያዕቆብን፣ ክፉም ሆነ ደግ፣ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ለላባ በሕልም ተገለጠለትና “ያዕቆብን፥ ክፉም ሆነ ደግ እንዳትናገረው ተጠንቀቅ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና ብሕልሚ፥ ለይቲ ናብ እቲ ሶርያዊ ላባ መፂኡ “ንያእቆብ ፅቡቕ ኮነ ኽፉእ ከይትዛረቦ ተጠንቀቕ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ግና ብሕልሚ ለይቲ ናብ ላባን እቲ ሶርያዊ መጺኡ፡ ንያእቆብ ጽቡቕ ኮነ ኽፋእ ከይትዛረብ ተጠንቐቕ በሎ።