Genesis 31:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣምላኽ ካብ ኣቦና ዝወሰዶ ዅሉ ሃብቲ፡ ናትናን ደቅናን እዩ። ሽዑ እቲ ኣምላኽ ዝነገረካ ዅሉ ሕጂ ግበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም እግዚአብሔር ከአባታችን የነሣው ይህ ሁሉ ሀብትና ክብር ለእኛና ለልጆቻችን ነው፤ አሁንም እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ አድርግ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም እግዚአብሔር ከአባታችን የነሣው ይህ ሁሉ ሀብት ለእኛና ለልጆቻችን ነው፤ አሁንም እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም እግዚአብሔር ከአባታችን የነሣው ሀብት ሁሉ የእኛና የልጆቻችን ነው፥ እንግዲያውስ አሁንም፥ እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ፥ አድርግ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኑ አዉዋፐ ዎ አኬዳ ማጹ ኡባይ ቱሙካ ኑዋነ ኑ ናናዋ። ሄዋ ድራዉ ጾሳይ ነዉ ኦዴዳዋ ኡባ ኦ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay nu aawuwaappe wotsi akkeedda mas'uu ubbay tumukka nuwaanne nu naanaawaa. Hewaa diraw s'oossay new odeeddawaa ubbaa ootsa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi nu aawappe woththi ekkidi nees immida mehey wuri tumukka nuussanne nu naytayssa; hessa gishshas Xoossi nees yootidayssa ubbaa ooththa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኑ ኣዋፔ ዎ ኤኪዲ ኔስ ኢሚዳ ሜሄይ ዉሪ ቱሙካ ኑሳኔ ኑ ናይታይሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ጾሲ ኔስ ዮቲዳይሳ ኡባ ኦ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኑ አዋፐ ዎ ኤክዳ ሻሎ ኡባይ ቱማካ ኑባነ ኑ ናይታባ። ሄሳ ግሾ፥ ፆሳይ ነዉ ኦድዳባ ኡባ ኦ” ያግ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay nu aawape wothi ekida shalo ubbay tumaka nubaanne nu naytabaa. Hessa gisho, Xoossay new odidaba ubba ootha” yaagi zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከአባታችን ወስዶ ለአንተ የሰጠው ሀብት ሁሉ የእኛና የልጆቻችን ነው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የነገረህን ሁሉ አድርግ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም እግዚአብሔር ከአባታችን ወስዶ ለአንተ የሰጠህ ሀብት ሁሉ የእኛና የልጆቻችን ነው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ያዘዘህን ሁሉ አድርግ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ እግዚኣብሄር ካብ ኣቦና ዝወሰዶ ዅሉ ሃብቲ፥ ናትናን ናይ ደቅናን እዩ። ሕዚ ኸዓ ዅሉ እግዚኣብሄር ዝበለካ ግበር” ኢለን መለሳሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣምላኽ ካብ ኣቦና ዝወሰዶ ኹሉ ሃብቲ ንሱ ናትናን ናይ ደቅናን እዩ እሞ፡ ሕጂ ኽኣ ኣምላኽ ዝብለካ ኹሉ ግበር ኢለን መለሳሉ። |