Genesis 31:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሕናኸ ከም ጓኖትዶ ኣይንቑጸርን፧ ምኽንያቱ ሸይጡና ገንዘብና እውን ምሉእ ብምሉእ በሊዑና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛ በእርሱ ዘንድ እንደ ባዕድ የተቈጠርን አይደለምን? እርሱ እኛን ሽጦ ዋጋችንን በልቶአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛ በእርሱ ዘንድ እንደ ባዕድ የተቈጠርን አይደለንምን? እርሱ እኛን ሸጦ ዋጋችንን በልቶአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኛ በእርሱ ዘንድ እንደ ባዕድ የተቈጠርን አይደለንምን? እርሱ እኛን ሸጦ ዋጋችንን በልቶአልኮ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኑና አላጋዳን ጼሌ ግደኔ? እ ኑና ዛልእ አኬዳ፤ ዛልኢደ አኬዳዋካ ም ይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I nuuna allagaadan s'eellee gidennee? I nuuna zal"i akkeedda; zal"iidde akkeeddawaakka mi d'aysseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi nuna allaga mala xeellees deennee? Izi nuna bayzi ekkides; bayzidi ekkida mishakka baas mi dhayssides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኑና ኣላጋ ማላ ጼሌስ ዴኔ? ኢዚ ኑና ባይዚ ኤኪዴስ፤ ባይዚዲ ኤኪዳ ሚሻካ ባስ ሚ ይሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኑና አላጋዳ ፄሌስ ግደኔ? እ ኑና ባይዝ ኤክስ። ባይዝ ኤክዳባ ኡባ ምድ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I nuna allagada xeellees gidennee? I nuna bayzi ekis. Bayzi ekidaba ubbaa midi dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኛን የሚያየን እንደ ባዕድ አይደለምን? ደግሞም እኮ እኛን ሸጦናል፤ የተሸጥንበትንም ዋጋ ራሱ በልቶታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ እኛን የሚያየን እንደ ባዕድ አይደለምን? አስቀድሞ ሸጦን ነበር፤ አሁን ደግሞ ለእኛ ዋጋ የተከፈለውን ሁሉ አጥፍቶታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣና ሸይጡ ዋጋና ኻብ በልዐኸ፥ ከም ጓኖትዶ ቘፂሩና ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሸይጡና እዩ እሞ፡ ከም ጓኖትዶ ቖጺሩና ኣይኮነን፡ ነቲ ገንዘብና ድማ በልዖ። |