Genesis 31:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኣዒንትኹም ኣልዒልኩም ርኣዩ፡ ኵሎም እቶም ኣብ ልዕሊ ከብቲ ዚዘልሉ ድዑል፡ ላባን ዝገብረልኩም ዅሉ ርእየ እየ እሞ፡ ኵሎም ስርርዕ፡ ንጣብን ረግረግን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለኝ፦ ዐይ​ን​ህን አቅ​ን​ተህ እይ፤ በበ​ጎ​ችና በፍ​የ​ሎች ላይ የሚ​ን​ጠ​ላ​ጠ​ሉት የበ​ጎ​ችና የፍ​የ​ሎች አው​ራ​ዎች ነጭ፥ ሐመደ ክቦና ዝን​ጕ​ር​ጕ​ሮች ናቸው፤ ላባ በአ​ንተ ላይ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን አይ​ቻ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለኝ። ዓይንህን አቅንተህ እይ፤ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ሽመልመሌ መሳዮችና ዝንጕርጕሮች ነቁጣ ያለባቸውም ናቸው፤ ላባ በአንተ ላይ የሚያደርገውን ሁሉ አይቼአለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፥ ‘ዓይንህን አቅናና እይ፥ መንጋዎቹ ላይ የሚንጠላጠሉት ፍየሎች ሁሉ ሽመልመሌ፥ ዝንጉርጉሮች እና ነቊጣ ናቸው፤ላባ በአንተ ላይ የሚያደርገውን ሁሉ አይቼአለሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታና እ፥ ቁ ጋደ ዉድያ ጻልያ ዴሻ ኮልያ ኡባ ሻቻ፥ ፑንጫርያነ ጋዛ በአ፤ አያዉ ጎፐ፥ ላብ ነ ቦላ ኦያዋ ኡባ ታን በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taana I, d'ok'k'u gaade wudiyaa s'aaliyaa deeshshaa koliyaa ubbaa shachchaa, punc'c'ariyaanne gazzaa be'a; ayaw gooppe, Laabi ne bolla ootsiyaawaa ubbaa taani be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka tana, ‹Dhoqqu gaada meheta mehetissiza deysha orgeti wuri masaranne xalaqa gididayssa beya; gaasoykka Laabay ne bolla ooththizayssa ubbaa ta beyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ታና፥ ‹ቁ ጋዳ ሜሄታ ሜሄቲሲዛ ዴይሻ ኦርጌቲ ዉሪ ማሳራኔ ጻላቃ ጊዲዳይሳ ቤያ፤ ጋሶይካ ላባይ ኔ ቦላ ኦዛይሳ ኡባ ታ ቤያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እካ፥ ‘ቁ ጋዳ መህያ ብራይስያ ዴሻ ኡርገ ኡባ ካላደ፥ ፑንጫረነ ጋዛ በአ። ላቢ ነ ቦላ ኦያባ ኡባ ታኒ በእዳ ግሾ ሄሳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ika, ‘Dhoqu gada mehiya biraysiya deesha urge ubba kalaade, puncarenne gazza be7a. Laabi ne bolla oothiyaba ubba taani be7ida gisho hessa oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ‘መንጎቹን የሚያጠቋቸው አውራ ፍየሎች ሁሉ ሽመልመሌ መልክ ያላቸው፣ ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸው መሆናቸውን ቀና ብለህ ተመልከት፤ ላባ በአንተ ላይ የሚፈጽመውን ድርጊት ሁሉ አይቻለሁና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም እንዲህ አለኝ፤ ‘መንጋዎቹን የሚያጠቁአቸው አውራ ፍየሎች ሽመልመሌ፥ ዝንጒርጒርና ነቊጣ ያለባቸው መሆናቸውን ተመልከት፤ ላባ የፈጸመብህን በደል ስላየሁ ይህን ያደረግኹት እኔ ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱውን ዓይንኻ ቛሕ ኣብልሞ ‘እንሆ እዞም ነዘን መጓሰ ዝሰርወን ዘለዉ ዅሎም ተባዕትዮ ብርሆታት፥ ዝንጕርጕርን ውርውራይን ከም ዝኾኑ ረአ። እዙይ ከዓ ነቲ ላባ ዝበደለካ ስለ ዝረአኹ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱውን፡ ዓይንኻ ቛሕ ኣብል እሞ እዞም ነዘን ጤለበጊዕ ዚሰርወን ዘለው ኹሎም ተባዕትዮ ዑፌታትን ጸነጺትን ጨቦሬታትን ርኤ። እቲ ላባን ዝገበረካ ኹሉ ርእየዮ ኣሎኹ።