Genesis 31:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን ከብቲ ኣብ ዝጠነሳሉ ግዜ ድማ፡ ኣዒንተይ ኣልዒለ ብሕልሚ ረኣኹ፡ እንሆ ድማ፡ እቶም ኣብ ልዕሊ እተን ከብቲ ዚዘልሉ ኣባጊዕ ስርርዕ፡ ነጠብጣብን ረግረግን ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በጎቹ በሚ​ፀ​ንሱ ጊዜ ዐይ​ኔን አን​ሥቼ በሕ​ልም አየሁ፤ እነ​ሆም፥ በበ​ጎ​ችና በፍ​የ​ሎች ላይ የሚ​ን​ጠ​ላ​ጠ​ሉት የበ​ጎ​ችና የፍ​የ​ሎች አው​ራ​ዎች ነጭ፥ ዝን​ጕ​ር​ጕ​ሮ​ችና ሐመደ ክቦ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በጎቹ በጎመጁ ጊዜ ዓይኔን አንሥቼ በሕልም አየሁ፤ እነሆም፥ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ሽመልመሌ መሳዮችና ዝንጕርጕሮች ነቁጣ ያለባቸውም ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመንጋዎቹ መራቢያ ወራት ዐይኖቼን አነሳሁ፥ በሕልምም በበጎቹ ላይ የሚንጠላጠሉት አውራ ፍየሎች ሽመልመሌ፥ ዝንጉርጉርና ነቊጣ እንደ ነበሩ አየሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መሄቱ ካህያ አግናን፥ ታን እት አኩሙዋ አኩመታድ፤ ሄ አኩሙዋን ታን ጼልያ ዎደ፥ ዉድያ ብራስያ ዴሻ ኮለቱ ዳንጫ፥ ፑንጫረነ ጋዛ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Mehetuu kahiyaa aginaan, taani itti akumuwaa akumetaad; he akumuwaan taani s'eelliyaa wode, wudiyaa birassiyaa deeshsha koletuu danc'c'aa, punc'c'arenne gazza.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Meheti meheteth keziza aginan agumora meheta mehessiza deysha orgeti masara, xalaqanne battaka gididayssa beyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሜሄቲ ሜሄቴ ኬዚዛ ኣጊናን ኣጉሞራ ሜሄታ ሜሄሲዛ ዴይሻ ኦርጌቲ ማሳራ፥ ጻላቃኔ ባታካ ጊዲዳይሳ ቤያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “መሄት ብራይሳስ ከይያ አጌናን ታኒ እስ አሙሆ አሙሀስ። ሄ አሙሁዋን ታኒ ፄልያ ዎደ መህያ ብራይስያ ዴሻ ኡርገት ካላደ፥ ፑንጫረነ ጋዛ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Meheti biraysas keyiya ageenan taani issi amuho amuhas. He amuhuwan taani xeelliya wode mehiya biraysiya deesha urgeti kalaade, puncarenne gazza.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንስሳቱ በሚጠቁበት ወራት፣ የሚያጠቋቸው አውራ ፍየሎች መልካቸው፣ ሽመልመሌ፣ ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸው መሆናቸውን ዐይኔን አንሥቼ በሕልሜ አየሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንስሶቹ ለመፅነስ ፍትወት በሚያድርባቸው ወራት የሚያጠቁአቸው አውራ ፍየሎች ሽመልመሌ፥ ዝንጒርጒርና ነቊጣ መሆናቸውን በሕልም አየሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በቲ እተን መጓሰ ዝስረራሉ ጊዜ ሓለምኩ፤ እንሆ እቶም ነተን መጓሰ ዝሰርወን ተባዕትዮ ብርሆታትን ዝንጕርጕርን ውርውራይን ከም ዝነበሩ ረአኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኽኣ፡ በቲ እተን መጓሰ ዝትለዋሉ ግዜ ዓይነይ ቋሕ እንተ ኣበልኩ ብሕልሚ ርኤኹ፡ ኣንሆ፡ ነተን ጤለበጊዕ ዚሰርወን ተባዕትዮ ዑፌታትን ጸነጺትን ጨቦሬታትን ነበሩ።