Genesis 31:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ከብቲ ኣብ ዝጠነሳሉ ግዜ ድማ፡ ኣዒንተይ ኣልዒለ ብሕልሚ ረኣኹ፡ እንሆ ድማ፡ እቶም ኣብ ልዕሊ እተን ከብቲ ዚዘልሉ ኣባጊዕ ስርርዕ፡ ነጠብጣብን ረግረግን ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በጎቹ በሚፀንሱ ጊዜ ዐይኔን አንሥቼ በሕልም አየሁ፤ እነሆም፥ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ነጭ፥ ዝንጕርጕሮችና ሐመደ ክቦ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ በጎቹ በጎመጁ ጊዜ ዓይኔን አንሥቼ በሕልም አየሁ፤ እነሆም፥ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ሽመልመሌ መሳዮችና ዝንጕርጕሮች ነቁጣ ያለባቸውም ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንጋዎቹ መራቢያ ወራት ዐይኖቼን አነሳሁ፥ በሕልምም በበጎቹ ላይ የሚንጠላጠሉት አውራ ፍየሎች ሽመልመሌ፥ ዝንጉርጉርና ነቊጣ እንደ ነበሩ አየሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መሄቱ ካህያ አግናን፥ ታን እት አኩሙዋ አኩመታድ፤ ሄ አኩሙዋን ታን ጼልያ ዎደ፥ ዉድያ ብራስያ ዴሻ ኮለቱ ዳንጫ፥ ፑንጫረነ ጋዛ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Mehetuu kahiyaa aginaan, taani itti akumuwaa akumetaad; he akumuwaan taani s'eelliyaa wode, wudiyaa birassiyaa deeshsha koletuu danc'c'aa, punc'c'arenne gazza. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Meheti meheteth keziza aginan agumora meheta mehessiza deysha orgeti masara, xalaqanne battaka gididayssa beyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሜሄቲ ሜሄቴ ኬዚዛ ኣጊናን ኣጉሞራ ሜሄታ ሜሄሲዛ ዴይሻ ኦርጌቲ ማሳራ፥ ጻላቃኔ ባታካ ጊዲዳይሳ ቤያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “መሄት ብራይሳስ ከይያ አጌናን ታኒ እስ አሙሆ አሙሀስ። ሄ አሙሁዋን ታኒ ፄልያ ዎደ መህያ ብራይስያ ዴሻ ኡርገት ካላደ፥ ፑንጫረነ ጋዛ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Meheti biraysas keyiya ageenan taani issi amuho amuhas. He amuhuwan taani xeelliya wode mehiya biraysiya deesha urgeti kalaade, puncarenne gazza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንስሳቱ በሚጠቁበት ወራት፣ የሚያጠቋቸው አውራ ፍየሎች መልካቸው፣ ሽመልመሌ፣ ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸው መሆናቸውን ዐይኔን አንሥቼ በሕልሜ አየሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንስሶቹ ለመፅነስ ፍትወት በሚያድርባቸው ወራት የሚያጠቁአቸው አውራ ፍየሎች ሽመልመሌ፥ ዝንጒርጒርና ነቊጣ መሆናቸውን በሕልም አየሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በቲ እተን መጓሰ ዝስረራሉ ጊዜ ሓለምኩ፤ እንሆ እቶም ነተን መጓሰ ዝሰርወን ተባዕትዮ ብርሆታትን ዝንጕርጕርን ውርውራይን ከም ዝነበሩ ረአኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኽኣ፡ በቲ እተን መጓሰ ዝትለዋሉ ግዜ ዓይነይ ቋሕ እንተ ኣበልኩ ብሕልሚ ርኤኹ፡ ኣንሆ፡ ነተን ጤለበጊዕ ዚሰርወን ተባዕትዮ ዑፌታትን ጸነጺትን ጨቦሬታትን ነበሩ። |