Genesis 31:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቃል ደቂ ላባን ሰምዐ፡ ንሳቶም ድማ፡ ያእቆብ ናይ ኣቦና ዘበለ ዅሉ ወሰደ። ካብቲ ናይ ኣቦና ዝነበረ ድማ ነዚ ኩሉ ክብሪ ተቐበለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም የላባ ልጆች ያሉ​ትን ነገር፥ “ያዕ​ቆብ ለአ​ባ​ታ​ችን የሆ​ነ​ውን ሁሉ ወሰደ፤ ይህ​ንም ሁሉ ክብር ከአ​ባ​ታ​ችን ከብት አገኘ” ሲሉ ሰማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም የላባ ልጆች ያሉትን ነገር። ያዕቆብ ለአባታችን የሆነውን ሁሉ ወሰደ፤ ይህንም ሁሉ ክብር ከአባታችን ከብት አገኘ ሲሉ ሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም፥ የላባ ልጆች፦ “ያዕቆብ የአባታችን የሆነውን ሁሉ ወሰደ፥ የአባታችን ከነበረውም ይህንም ሁሉ ሀብት አገኘ” ሲሉ ሰማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ላባና ናናይ ባረና፥ “ያቆብ ኑ አዉዋ ኡባ አክ ድጌዳ፤ ሀ ዱረታ ኡባ ኑ አዉዋፐ ደሜዳ” ግያዋ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi Laabaana naanay barena, «Yaak'oobi nu aawuwaa ubbaa aki diggeedda; ha duretaa ubbaa nu aawuwaappe demmeedda» giyaawaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laaba attuma nayti ba giddon, «Yaaqoobey nu aawa haaro ubbaa ekkides; hayssi ubbay izi shiishshida aqotay nu aawappe beettidaaza» gi haasayshin Yaaqoobey siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላባ ኣቱማ ናይቲ ባ ጊዶን፥ «ያቆቤይ ኑ ኣዋ ሃሮ ኡባ ኤኪዴስ፤ ሃይሲ ኡባይ ኢዚ ሺሺዳ ኣቆታይ ኑ ኣዋፔ ቤቲዳዛ» ጊ ሃሳይሺን ያቆቤይ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላባ አደ ናይት፥ “ያይቆብ ኑ አዋባ ኡባ ኤክድግስ። ሀ ሻሎ ኡባ ኑ አዋባፐ ደምስ” ያግሽን ያይቆብ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laaba adde nayti, “Yayqoobi nu aawaba ubba ekidigis. Ha shalo ubba nu aawabape demmis” yaagishin Yayqoobi si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የላባ ወንዶች ልጆች፣ “ያዕቆብ የአባታችንን ሀብት እንዳለ ወስዶታል፤ ይህ ሁሉ እርሱ ያካበተውም ሀብት ከአባታችን የተገኘ ነው” እያሉ ሲያወሩ ያዕቆብ ሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የላባ ወንዶች ልጆች “ያዕቆብ የአባታችንን ሀብት ወሰደ፤ ይህን ሁሉ ሀብት ያገኘው ከአባታችን ነው” እያሉ መናገራቸውን ያዕቆብ ሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ላባ “እቲ ናይ ኣቦና ዝነበረ ዅሉ ያእቆብ ወሲድዎ፤ ኵሉ እዝ ሃብቲ እዙይ ከዓ ኻብ ኣቦና ዝረኸቦ እዩ” ኢሎም ክዛረቡ እንተለዉ ያእቆብ ሰምዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ላባን ድማ፡ እቲ ናይ ኣቦና ዝነበረ ኹሉ ያእቆብ ወሰዶ፡ ኩሉ እዚ ኽብረት እዚ ኽኣ ካብቲ ናይ ኣቦና ዝነበረ ንሱ ዝረኸቦ እዩ፡ ኢሎም ኪዛረቡ ሰምዔ።