Genesis 30:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልያ ከም እትወልድ ምስ ረኣየት፡ ንዚልፓ ገረዳ ሒዛ ንያእቆብ ሰበይታ ሃበታ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልያም መውለድን እንዳቆመች በአየች ጊዜ አገልጋይዋን ዘለፋን ወሰደች፤ ሚስት ትሆነውም ዘንድ ለያዕቆብ ሰጠችው፤ ያዕቆብም ወደ እርስዋ ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልያም መውለድን እንዳቆመች ባየች ጊዜ ባሪያዋን ዘለፋን ወሰደች፥ ሚስት ትሆነውም ዘንድ ለያዕቆብ ሰጠችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልያም መውለድን እንዳቆመች ባየች ጊዜ ባርያዋን ዘለፋን ወሰደች፥ ሚስት ትሆንውም ዘንድ ለያዕቆብ ሰጠችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ልያ ባረዉ የሉ ኤቄዳዋ በኣደ፥ ባረ ዳንጋጽራቶ ዝልፖ አፋደ ያቆብ እዞ አካና ማላ እማዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Liya barew yeluu ek'k'eeddawaa be'aade, bare danggaas'irato Zilppo afaade Yaak'oobi izo akkana mala immaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Liyay baas yeloy eqqidayssa beyada ba aylleyo Zilfo efada Yaaqoobes machcho histta immadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሊያይ ባስ ዬሎይ ኤቂዳይሳ ቤያዳ ባ ኣይሌዮ ዚልፎ ኤፋዳ ያቆቤስ ማቾ ሂስታ ኢማዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ልያ የሎ ኤቅዳይሳ በአዳ፥ ባ ጋንድያ ዛላፋ ያይቆባስ ማቾ ኦዳ እማሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Liya yelo eqidaysa be7ada, ba gadhindiya Zalafa Yayqoobas macho oothada immasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልያም ልጅ መውለድ ማቆሟን እንደ ተረዳች፣ አገልጋይዋን ዘለፋን ሚስት እንድትሆነው ለያዕቆብ ሰጠችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልያም መውለድ እንዳቆመች በተገነዘበች ጊዜ አገልጋይዋን ዚልፋን እንደ ሚስት አድርጋ ለያዕቆብ ሰጠችው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልያ ኸዓ ምውላድ ከም ዘቋረፀት ምስ ረአየት፥ ንኣገልጋሊታ ዘለፋ ወሲዳ፥ ሰበይቱ ኽትኮኖ ንያእቆብ ሃበቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልያ ኽኣ ካብ ምላድ ከም ዘቛረጸት ምስ ረኣየት፡ ዚልጳ ግዝእታ ወሲዳ፡ ንያእቆብ ሰበይቱ ኽትከውን ሀብቶ። |