Genesis 30:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ከብቲ ምስ ደኸማ ግና፡ ኣየእተወን። እቶም ድኹማት ናይ ላባንን ናይ ያእቆብ ሓያላትን እውን ከምኡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጎችም ከወለዱ በኋላ በፊታቸው በትሩን አያደርገውም ነበር፤ ምልክት ያላቸው ለያዕቆብ፥ ምልክት የሌላቸውም ለላባ ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደከሙ በጎችም ፊት በትሩን አያደርገውም ነበር፤ የደከሙትም ለላባ፥ የበረቱትም ለያዕቆብ ሆኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደከሙ በጎችም ፊት በትሩን አያደርገውም ነበር፥ የደከሙትም ለላባ፥ የበረቱትም ለያዕቆብ ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መሄቱ ላፋ ግዶፐ፥ ኡንቱንቱ ስንን ጋትማቱዋ ዎና። ሄዋ ድራዉ ላፍያ መሄቱ ላባዋ ግድና፥ ዳርያዋንቱ ያቆባዋ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin mehetuu laafa gidooppe, unttunttu sintsaan gatimatuwaa wotsenna. Hewaa diraw laafiyaa mehetuu Laabawaa gidina, dariyaawanttu Yaak'oobawaa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Guufeza laafa meheta sinththan woththenna; hessa gishshas laafa laafa meheti Laabas gidiin goobizayti Yaaqoobes gidida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉፌዛ ላፋ ሜሄታ ሲንን ዎና፤ ሄሳ ጊሻስ ላፋ ላፋ ሜሄቲ ላባስ ጊዲን ጎቢዛይቲ ያቆቤስ ጊዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን መሄት ላፋ ግድኮ ኤንታ ስንን ፃምአ ዎና። ሄሳ ግሾ፥ ላፋ መሄት ላባባ ግድን ጎባት ያይቆባባ ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin meheti laafa gidiko enta sinthan xam7a wothenna. Hessa gisho, laafa meheti Laababa gidin goobati Yayqoobaba gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደካማ በሆኑት እንስቶች ፊት ግን፣ በትሮቹን አያስቀምጥም ነበር፤ ስለዚህ ደካማ ደካማዎቹ ለላባ ሲሆኑ፣ ብርቱ ብርቱዎቹ ለያዕቆብ ሆኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በትሮቹን በደካሞቹ መንጋዎች ፊት ለፊት አያስቀምጣቸውም ነበር፤ በዚህ ዐይነት ደካሞቹ መንጋዎች ለላባ ሲሆኑ ብርቱዎቹ ግን የያዕቆብ ሆኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ድኹማት ኣባጊዕ ኣብ ዝስረራሉ ጊዜ ግና ኣየንብሮን ነበረ። በዝ ኸምዙይ ከዓ እተን ድኹማት ንላባ፥ እተን ደዐኛታት ድማ ንያእቆብ ኮና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰብኣይ እቲ ድማ ኣዝዩ ሀብተመ። ብብዙሓት መጓሴታት ገላውን ኣግራድን ኣግማልን ኣእዱግን ነበሮ። |