Genesis 30:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን ዝሓየላ ከብቲ ኣብ ዝጠነሳሉ ዅሉ ግዜ፡ ያእቆብ ኣብ መንጎ እተን መጋረጃ ምእንቲ ኺጠንሳ፡ ኣብ ቅድሚ እተን ከብቲ ኣብ ጐዳጕዲ የንብረለን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፦ በጎቹ በሚ​ፀ​ን​ሱ​በት ወራት በበ​ት​ሮቹ አም​ሳል ይፀ​ንሱ ዘንድ ያዕ​ቆብ በት​ሮ​ቹን በበ​ጎቹ ፊት በውኃ ማጠጫ ገን​ዳው ውስጥ ያኖ​ራ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ የበረቱት በጎች በጎመጁ ጊዜ፥ በጎቹ በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ ከበጎቹ ፊት አደረገ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፥ የበረቱት በጎች በጎመጁ ጊዜ፥ በጎቹ በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ ከበጎቹ ፊት አደረገ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓጻነ ምኖ ማጫዋንቱ ካህያ ዎደ አዉደነ፥ ኡንቱንቱ ሄ ጋትማቱዋ ማታን ብራሳና ማላ፥ ያቆብ ሄ ጋትማቱዋ ሃ ዎንግርያን፥ ሚዛቱዋ ስንን ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Pas's'anne mino mac'c'awanttu kahiyaa wode awudenne, unttunttu he gatimatuwaa matan birassana mala, Yaak'oobi he gatimatuwaa haatsaa wonggiriyaan, miizatuwaa sintsaan wotsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gooba mino macca dorsatinne deyshati meheteth keziza wode ayde gidiinkka istti he guufeta achchan mehettana mala Yaaqoobey he guufeta haaththa gongge giddon meheta sinththan woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎባ ሚኖ ማጫ ዶርሳቲኔ ዴይሻቲ ሜሄቴ ኬዚዛ ዎዴ ኣይዴ ጊዲንካ ኢስቲ ሄ ጉፌታ ኣቻን ሜሄታና ማላ ያቆቤይ ሄ ጉፌታ ሃ ጎንጌ ጊዶን ሜሄታ ሲንን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዉድያፐ ጎባ ማጫት ብራይሳስ ከይያ ዎደ ሄ ፃምአታ ማታን ብራይሰታና መላ ያይቆብ ሄ ፃምአታ ሃ ጎንገን መሄታ ስንን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wudiyape gooba maccati biraysas keyiya wode he xam7ata matan biraysetana mela Yayqoobi he xam7ata haatha gongen meheta sinthan wothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም ብርቱ እንስቶች አውራ ፈልገው በሚቅበጠበጡበት ጊዜ፣ በትሮቹ አቅራቢያ እንዲጠቁ በትሮቹን በውሃ ገንዳዎቹ ውስጥ ፊት ለፊታቸው ያስቀምጥ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጤናማና ብርቱ የሆኑት መንጋዎች ፍትወት እየተሰማቸው ሲጐመዡ ያዕቆብ በትሮቹን በፊታቸው ባሉት ውሃ መጠጫዎች ውስጥ ያኖራቸው ነበር፤ በዚህ ዐይነት በትሮቹን እያዩ ይፀንሱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ እተን ደዐኛታት ኣባጊዕ ዝስረራሉ ጊዜ ኣብ ጥቓ እቲ ኣባትር ምእንቲ ኽስረራ፥ ያእቆብ ነቲ ኣባትር ኣብ ጋብላታት ኣብ ቅድሚ እተን መጓሰ የንብሮ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ በቲ እተን ድዓኛታት ኣባጊዕ ዚትለዋሉ ዘበን ጊዜ ኣብ ጥቓ እቲ ኣባትር ምእንቲ ኺትለዋስ፡ ያእቆብ ነቲ ኣባትር ኣብቲ ጋብላታት ኣብ ቅድሚ እተን መጓሰ ድኹማት ከለዋ ግና ኣየንብሮን ነብረ። በዚ ኸምዚ ኽኣ እተን ድኹማት ንልባን፡ እተን ድዓኛታት ከኣ ንያእቆብ ኮና።