Genesis 30:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ዝሓየላ ከብቲ ኣብ ዝጠነሳሉ ዅሉ ግዜ፡ ያእቆብ ኣብ መንጎ እተን መጋረጃ ምእንቲ ኺጠንሳ፡ ኣብ ቅድሚ እተን ከብቲ ኣብ ጐዳጕዲ የንብረለን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፦ በጎቹ በሚፀንሱበት ወራት በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በበጎቹ ፊት በውኃ ማጠጫ ገንዳው ውስጥ ያኖራቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ የበረቱት በጎች በጎመጁ ጊዜ፥ በጎቹ በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ ከበጎቹ ፊት አደረገ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፥ የበረቱት በጎች በጎመጁ ጊዜ፥ በጎቹ በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ ከበጎቹ ፊት አደረገ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓጻነ ምኖ ማጫዋንቱ ካህያ ዎደ አዉደነ፥ ኡንቱንቱ ሄ ጋትማቱዋ ማታን ብራሳና ማላ፥ ያቆብ ሄ ጋትማቱዋ ሃ ዎንግርያን፥ ሚዛቱዋ ስንን ዎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pas's'anne mino mac'c'awanttu kahiyaa wode awudenne, unttunttu he gatimatuwaa matan birassana mala, Yaak'oobi he gatimatuwaa haatsaa wonggiriyaan, miizatuwaa sintsaan wotsee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gooba mino macca dorsatinne deyshati meheteth keziza wode ayde gidiinkka istti he guufeta achchan mehettana mala Yaaqoobey he guufeta haaththa gongge giddon meheta sinththan woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎባ ሚኖ ማጫ ዶርሳቲኔ ዴይሻቲ ሜሄቴ ኬዚዛ ዎዴ ኣይዴ ጊዲንካ ኢስቲ ሄ ጉፌታ ኣቻን ሜሄታና ማላ ያቆቤይ ሄ ጉፌታ ሃ ጎንጌ ጊዶን ሜሄታ ሲንን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉድያፐ ጎባ ማጫት ብራይሳስ ከይያ ዎደ ሄ ፃምአታ ማታን ብራይሰታና መላ ያይቆብ ሄ ፃምአታ ሃ ጎንገን መሄታ ስንን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wudiyape gooba maccati biraysas keyiya wode he xam7ata matan biraysetana mela Yayqoobi he xam7ata haatha gongen meheta sinthan wothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም ብርቱ እንስቶች አውራ ፈልገው በሚቅበጠበጡበት ጊዜ፣ በትሮቹ አቅራቢያ እንዲጠቁ በትሮቹን በውሃ ገንዳዎቹ ውስጥ ፊት ለፊታቸው ያስቀምጥ ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጤናማና ብርቱ የሆኑት መንጋዎች ፍትወት እየተሰማቸው ሲጐመዡ ያዕቆብ በትሮቹን በፊታቸው ባሉት ውሃ መጠጫዎች ውስጥ ያኖራቸው ነበር፤ በዚህ ዐይነት በትሮቹን እያዩ ይፀንሱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ እተን ደዐኛታት ኣባጊዕ ዝስረራሉ ጊዜ ኣብ ጥቓ እቲ ኣባትር ምእንቲ ኽስረራ፥ ያእቆብ ነቲ ኣባትር ኣብ ጋብላታት ኣብ ቅድሚ እተን መጓሰ የንብሮ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ በቲ እተን ድዓኛታት ኣባጊዕ ዚትለዋሉ ዘበን ጊዜ ኣብ ጥቓ እቲ ኣባትር ምእንቲ ኺትለዋስ፡ ያእቆብ ነቲ ኣባትር ኣብቲ ጋብላታት ኣብ ቅድሚ እተን መጓሰ ድኹማት ከለዋ ግና ኣየንብሮን ነብረ። በዚ ኸምዚ ኽኣ እተን ድኹማት ንልባን፡ እተን ድዓኛታት ከኣ ንያእቆብ ኮና። |