Genesis 30:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን መጓሰ ኣብ ቅድሚ እቲ በትሪ ጠነሰት እሞ፡ ስርርዕ፡ ነጠብጣብን ረሳሕን ከብቲ ወለደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጎቹም መጥተው በጠጡ ጊዜ ሽመልመሌ መሳይና ዝንጕርጕር፥ ነቍጣም ያለበትን በበትሮቹ አምሳል ፀነሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጎቹም በትሮቹን አይተው ከመጎምጀታቸው የተነሣ ፀነሱ፤ በጎቹም ሽመልመሌ መሳይና ዝንጕርጕር ነቍጣም ያለበቱን ወለዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጎቹም በትሮቹን አይተው ከመጎምጀታቸው የተነሣ ፀነሱ፥ በጎቹም ሽመልመሌ መሳይና ዝንጉርጉር ነቁጣም ያለበቱን ወለዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋትማቱዋ ስንን ብራሴድኖ፤ ኡንቱንቱ ዳንጫ፥ ፑንጫረነ ጋዛ ማራቱዋ የሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he gatimatuwaa sintsan birasseeddino; unttunttu danc'c'aa, punc'c'arenne gazza maratuwaa yeleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he guufeta sinththan mehettida; isttika masara, xalaqanne battaka laaqqata yelida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጉፌታ ሲንን ሜሄቲዳ፤ ኢስቲካ ማሳራ፥ ጻላቃኔ ባታካ ላቃታ ዬሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ፃምአታ ስንን ብራይሰቶሶና። ሄ ብራይስዳይሳት ካላደ፥ ዋንጮነ ጋዛ ማራታ የልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | he xam7ata sinthan biraysetosona. He biraysidaysati kalaade, wanconne gazza marata yelidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በትሮቹን ፊት ለፊት እያዩ ይሳረሩ ነበር፤ ሽመልመሌ፣ ዝንጕርጕርና ነቍጣ የጣለባቸውንም ግልገሎች ወለዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዱላዎቹ ፊት ለፊት ፍትወት እየተሰማቸው ይጐመዡ ነበር፤ ስለዚህ ሸመልመሌ፥ ዝንጒርጒርና ነቊጣ የሆኑ ግልገሎችን ወለዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን መጓሰ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣባትር ምስተሰረራ፥ ውርውራይን ትኳዕ ትኳዕን ብርሆታትን ወለዳ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተን መጋሰ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣባትር ተተልዋ እሞ እተን መጓሴታት ዑፌታትን ጸነጺትን ዓምባሬታትን ወለዳ። |