Genesis 30:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ነተን ረሳሕትን ነጠብጣብን ኣጣልን ንዅለን እተን ነጠብጣብን ነጠብጣብን ዝነበራ ኣጣልን ንዅሎም ጻዕዳ ኣብ ኣባጊዕን ንዅሎም ቡናዊ ኣብ መንጎ ኣባጊዕን ኣልዒሉ ኣብ ኢድ ደቁ ኣእተዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ከተባቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹ ፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ከተባቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹም ፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ከተባዕቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቁጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹም ፍየሎች ዝንጉርጉርና ነቁጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ጋላሳን ላብ ዳንጫ ዎይ ጋዛ ግዴዳ አቱማ ዴሻ ኡባ፥ ፑንጫረ ዎይ ጋዛ ግዴዳ ማጫ ዴሻ ኡባ፥ ቦ ግዴዳ ኡባነ ካረ ዶርሳ ማራ ኡባ ከሲደ፥ ባረ አቱማ ናና ሄንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he gallassan Laabi danc'c'aa woy gazza gideedda attuma deeshshaa ubbaa, punc'c'are woy gazza gideedda mac'c'a deeshshaa ubbaa, bootsa gideedda ubbaanne karetsa dorssaa mara ubbaa kessiide, bare attuma naanaa hentseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassika Laabay xalaqa gidida orgeta ubbaa, xalaqa gidida macca deyshetanne kareththa dorsa laaqqata ubbaa kessidi heemmana mala ba attuma naytas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሲካ ላባይ ጻላቃ ጊዲዳ ኦርጌታ ኡባ፥ ጻላቃ ጊዲዳ ማጫ ዴይሼታኔ ካሬ ዶርሳ ላቃታ ኡባ ኬሲዲ ሄማና ማላ ባ ኣቱማ ናይታስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ጋላሳን ላቢ ካላደ ዎይኮ ጋዛ ግድዳ ኮሌ ኡባ፥ ዋንጮ ዎይኮ ጋዛ ግድዳ ማጫ ዴሻ ኡባ፥ ቦ ዋንጮ ዴሻታነ ካሬ ዋንጮ ዶርሳታ ኡባ ከስድ ባ አደ ናይታ ሄንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he gallasan Laabi kalaade woyko gazza gidida kole ubba, wanco woyko gazza gidida macca deesha ubba, bootha wanco deeshatanne kareetha wanco dorsata ubba kessidi ba adde nayta heenthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በዚያኑ ዕለት ከተባዕት ፍየሎች ሽመልመሌ የሆኑትን ወይም ነቍጣ ያለባቸውን ሁሉ፣ እንዲሁም ከእንስት ፍየሎች ነቍጣ ያለባቸውን ዝንጕርጕር የሆኑትን ሁሉ፣ ማንኛውንም ነጭ ያለበትን ሁሉ መረጠ፤ ደግሞም ጥቋቁር የሆኑትንም በጎች ሁሉ ለየና ወንዶች ልጆቹን አስጠበቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በዚያኑ ቀን ላባ ሸመልመሌ የሆኑትን ወይም ነቊጣ ያለባቸውን ወንዶች ፍየሎችና ዝንጒርጒር የሆኑትን ነጭ ነጠብጣብ ያለባቸውን ሴቶች ፍየሎች መረጠ፤ እንዲሁም ጥቊር የሆኑትን በጎች ለየና ልጆቹ እንዲጠብቁአቸው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ላባ ነቶም ውርውራይ ዘለዎም ብርሆታት ወጣጡን፥ ንዅለን ነተን ብርሆታትን ዝንጕርጕር ኣጣልን፥ ፃዕዳ ዘለወን ኵለን፥ ካብ ኣባጊዕ ድማ ዅለን ፀለምቲ ፈልዩ ንደቁ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ቡረቴታትን ጸነጺትን ኣጣል፡ ገለ ጻዕዳ ዘለወን ኩለን፡ ካብ ኣባጊዕ ድማ ኩለን ጸለምቲ ፈልዩ። ኣብ ኢድ ደቑ ሀቦም። |