Genesis 30:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ነተን ረሳሕትን ነጠብጣብን ኣጣልን ንዅለን እተን ነጠብጣብን ነጠብጣብን ዝነበራ ኣጣልን ንዅሎም ጻዕዳ ኣብ ኣባጊዕን ንዅሎም ቡናዊ ኣብ መንጎ ኣባጊዕን ኣልዒሉ ኣብ ኢድ ደቁ ኣእተዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን ከተ​ባ​ቶቹ ፍየ​ሎች ሽመ​ል​መሌ መሳ​ይና ነቍጣ ያለ​ባ​ቸ​ውን፥ ከእ​ን​ስ​ቶቹ ፍየ​ሎች ዝን​ጕ​ር​ጕ​ርና ነቍጣ ያለ​ባ​ቸ​ውን፥ ነጭ ያለ​በ​ትን ማን​ኛ​ው​ንም ሁሉ፥ ከበ​ጎ​ቹም መካ​ከል ጥቁ​ሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለል​ጆቹ ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን ከተባቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹም ፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን ከተባዕቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቁጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹም ፍየሎች ዝንጉርጉርና ነቁጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሄ ጋላሳን ላብ ዳንጫ ዎይ ጋዛ ግዴዳ አቱማ ዴሻ ኡባ፥ ፑንጫረ ዎይ ጋዛ ግዴዳ ማጫ ዴሻ ኡባ፥ ቦ ግዴዳ ኡባነ ካረ ዶርሳ ማራ ኡባ ከሲደ፥ ባረ አቱማ ናና ሄንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin he gallassan Laabi danc'c'aa woy gazza gideedda attuma deeshshaa ubbaa, punc'c'are woy gazza gideedda mac'c'a deeshshaa ubbaa, bootsa gideedda ubbaanne karetsa dorssaa mara ubbaa kessiide, bare attuma naanaa hentseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassika Laabay xalaqa gidida orgeta ubbaa, xalaqa gidida macca deyshetanne kareththa dorsa laaqqata ubbaa kessidi heemmana mala ba attuma naytas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሲካ ላባይ ጻላቃ ጊዲዳ ኦርጌታ ኡባ፥ ጻላቃ ጊዲዳ ማጫ ዴይሼታኔ ካሬ ዶርሳ ላቃታ ኡባ ኬሲዲ ሄማና ማላ ባ ኣቱማ ናይታስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሄ ጋላሳን ላቢ ካላደ ዎይኮ ጋዛ ግድዳ ኮሌ ኡባ፥ ዋንጮ ዎይኮ ጋዛ ግድዳ ማጫ ዴሻ ኡባ፥ ቦ ዋንጮ ዴሻታነ ካሬ ዋንጮ ዶርሳታ ኡባ ከስድ ባ አደ ናይታ ሄንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin he gallasan Laabi kalaade woyko gazza gidida kole ubba, wanco woyko gazza gidida macca deesha ubba, bootha wanco deeshatanne kareetha wanco dorsata ubba kessidi ba adde nayta heenthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን በዚያኑ ዕለት ከተባዕት ፍየሎች ሽመልመሌ የሆኑትን ወይም ነቍጣ ያለባቸውን ሁሉ፣ እንዲሁም ከእንስት ፍየሎች ነቍጣ ያለባቸውን ዝንጕርጕር የሆኑትን ሁሉ፣ ማንኛውንም ነጭ ያለበትን ሁሉ መረጠ፤ ደግሞም ጥቋቁር የሆኑትንም በጎች ሁሉ ለየና ወንዶች ልጆቹን አስጠበቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በዚያኑ ቀን ላባ ሸመልመሌ የሆኑትን ወይም ነቊጣ ያለባቸውን ወንዶች ፍየሎችና ዝንጒርጒር የሆኑትን ነጭ ነጠብጣብ ያለባቸውን ሴቶች ፍየሎች መረጠ፤ እንዲሁም ጥቊር የሆኑትን በጎች ለየና ልጆቹ እንዲጠብቁአቸው አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ላባ ነቶም ውርውራይ ዘለዎም ብርሆታት ወጣጡን፥ ንዅለን ነተን ብርሆታትን ዝንጕርጕር ኣጣልን፥ ፃዕዳ ዘለወን ኵለን፥ ካብ ኣባጊዕ ድማ ዅለን ፀለምቲ ፈልዩ ንደቁ ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ቡረቴታትን ጸነጺትን ኣጣል፡ ገለ ጻዕዳ ዘለወን ኩለን፡ ካብ ኣባጊዕ ድማ ኩለን ጸለምቲ ፈልዩ። ኣብ ኢድ ደቑ ሀቦም።