Genesis 30:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መጻኢ፡ ኣብ ቅድሜኻ ዓስበይ ምስ በጽሐ፡ ፍትሐይ ከምዚ ክምልሰለይ እዩ፡ ኣብ መንጎ ኣጣል ንጣብ ዘይብሉን ረሳሕን ኣብ ኣባጊዕ ቡናዊ ዘይብሉ፡ ምሳይ ከም ዝተሰርቀ ዝቑጸር ዘበለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም በፊ​ትህ ያለ​ውን ደመ​ወ​ዜን ለመ​መ​ል​ከት በመ​ጣህ ጊዜ ወደ​ፊት ጻድ​ቅ​ነ​ቴን ይመ​ሰ​ክ​ር​ል​ኛል፤ ከፍ​የ​ሎች ዝን​ጕ​ር​ጕ​ርና ነቍጣ የሌ​ለ​በት፥ ከበግ ጠቦ​ቶ​ችም ጥቁር ያል​ሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰ​ረቀ ይቈ​ጠ​ር​ብኝ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደ ፊት ጻድቅነቴ ይመሰክርልኛል፤ ከፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ የሌለበት ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቆጠርብኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደ ፊት ጻድቅነቴ ይመሰክርልኛል፥ ከፍየሎች ዝንጉርጉርና ነቁጣ የሌለበት ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቆጠርብኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ ታ ጽሎተይ ኔን ታዉ ጭጌዳ ድርጉዋ ፓይዳናዉ ስንፐ ይያ ዎደ፥ ታዉ ማርካታና፤ ታ ዴሻፐ ጋዛ ዎይ ፑንጫረ ግደናዌ ዎይ ካረ ግደና አይ ዶርሳ ማራይነ ታ ማታን ቤትንቶ፥ ዉኤቴዳዋዳን ፓይደታና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw ta s'illotetsay neeni taw c'iggeedda dirgguwaa paydanaw sintsappe yiyaa wode, taw markkattana; ta deeshshaappe gazza woy punc'c'are gidennawe woy karetsa gidenna ay dorssaa maraynne ta matan beettintto, wuu"etteeddawaadan payddettana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas ta xilloteththi neni taas qanxxida damozaa taybanaas sinththafe ne yiza wode erettana; ta deyshaafe xalaqa gidonttay woykko kareth gidontta issi laaqqay ta achchan beettiko kaysotida mala qoodetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታ ጺሎቴ ኔኒ ታስ ቃንጺዳ ዳሞዛ ታይባናስ ሲንፌ ኔ ዪዛ ዎዴ ኤሬታና፤ ታ ዴይሻፌ ጻላቃ ጊዶንታይ ዎይኮ ካሬ ጊዶንታ ኢሲ ላቃይ ታ ኣቻን ቤቲኮ ካይሶቲዳ ማላ ቆዴቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታ ፅሎተይ ነ ታዉ ቃንፅዳ ዳሞዝያ በአናዉ ያ ዎደ ታዉ ማርካታና። ታ ዴሻፐ ጋዛ ዎይኮ ፑንጫረ ግዶናባይ ዎይኮ ካሬ ግዶና አይ ዶርሳት ታ ማታን በንትኮ፥ ካይሶተትዳዳ ታይባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ta xillotethay ne taw qanxida damooziya be7anaw yaa wode taw markatana. Ta deeshape gazza woyko puncare gidonabay woyko kareethi gidonna ay dorsati ta matan bentiko, kaysotetidaada tayba” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ፊት ደሞዜን ለመቈጣጠር በምትመጣበት ጊዜ ታማኝነቴ ይታወቃል፤ በመንጎቼ መካከል ዝንጕርጕር ወይም ነቍጣ የሌለበት ፍየል ወይም ጥቁር ያልሆነ ቢገኝ ያ እንደ ተሰረቀ ይቈጠር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት ታማኝነቴ ወደ ፊት ይታያል፤ ደመወዜን ለመቈጣጠር ስትመጣ ዝንጒርጒር ያልሆነ ወይም ነቊጣ የሌለበት ፍየል ብታገኝ፥ እንዲሁም ጥቊር ያልሆነ በግ ብታገኝ የተሰረቀ መሆኑን መረዳት ትችላለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሎሚ ድማ ብዛዕባ ዓስበይ ክትፀባፀብ ምስ መፃእኻ፥ ሽዑ ቕኑዕ ምዃነይ ክትርኢ ኢኻ። ውርውራይ ዘይኮና ኣጣል፥ ውፁኣት ፀለምቲ ዘይኮና ኣባጊዕ ኣባይ እንተ ተረኽባ፥ ከም ዝተሰርቃ ይቈፀረኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪ ሎሚ ድማ ብዛዕባ ዓስበይ ምስ እትመጽእ፡ ሽዑ ቕንዕናይ ኣብ ቅድሜኻ ኽምስክረልይ እዩ። ጸነጺትን ቡረቴታትን ዘኮና ኣጣል፡ ጸለምቲ ዘይኮና ኣባጊዕ ከኣ ኣባይ እንተ ተረኽባ፡ ስሩቓት እየን በለ።