Genesis 30:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መጻኢ፡ ኣብ ቅድሜኻ ዓስበይ ምስ በጽሐ፡ ፍትሐይ ከምዚ ክምልሰለይ እዩ፡ ኣብ መንጎ ኣጣል ንጣብ ዘይብሉን ረሳሕን ኣብ ኣባጊዕ ቡናዊ ዘይብሉ፡ ምሳይ ከም ዝተሰርቀ ዝቑጸር ዘበለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደፊት ጻድቅነቴን ይመሰክርልኛል፤ ከፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ የሌለበት፥ ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቈጠርብኝ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደ ፊት ጻድቅነቴ ይመሰክርልኛል፤ ከፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ የሌለበት ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቆጠርብኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደ ፊት ጻድቅነቴ ይመሰክርልኛል፥ ከፍየሎች ዝንጉርጉርና ነቁጣ የሌለበት ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቆጠርብኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ታ ጽሎተይ ኔን ታዉ ጭጌዳ ድርጉዋ ፓይዳናዉ ስንፐ ይያ ዎደ፥ ታዉ ማርካታና፤ ታ ዴሻፐ ጋዛ ዎይ ፑንጫረ ግደናዌ ዎይ ካረ ግደና አይ ዶርሳ ማራይነ ታ ማታን ቤትንቶ፥ ዉኤቴዳዋዳን ፓይደታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw ta s'illotetsay neeni taw c'iggeedda dirgguwaa paydanaw sintsappe yiyaa wode, taw markkattana; ta deeshshaappe gazza woy punc'c'are gidennawe woy karetsa gidenna ay dorssaa maraynne ta matan beettintto, wuu"etteeddawaadan payddettana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ta xilloteththi neni taas qanxxida damozaa taybanaas sinththafe ne yiza wode erettana; ta deyshaafe xalaqa gidonttay woykko kareth gidontta issi laaqqay ta achchan beettiko kaysotida mala qoodetto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታ ጺሎቴ ኔኒ ታስ ቃንጺዳ ዳሞዛ ታይባናስ ሲንፌ ኔ ዪዛ ዎዴ ኤሬታና፤ ታ ዴይሻፌ ጻላቃ ጊዶንታይ ዎይኮ ካሬ ጊዶንታ ኢሲ ላቃይ ታ ኣቻን ቤቲኮ ካይሶቲዳ ማላ ቆዴቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታ ፅሎተይ ነ ታዉ ቃንፅዳ ዳሞዝያ በአናዉ ያ ዎደ ታዉ ማርካታና። ታ ዴሻፐ ጋዛ ዎይኮ ፑንጫረ ግዶናባይ ዎይኮ ካሬ ግዶና አይ ዶርሳት ታ ማታን በንትኮ፥ ካይሶተትዳዳ ታይባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, ta xillotethay ne taw qanxida damooziya be7anaw yaa wode taw markatana. Ta deeshape gazza woyko puncare gidonabay woyko kareethi gidonna ay dorsati ta matan bentiko, kaysotetidaada tayba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ፊት ደሞዜን ለመቈጣጠር በምትመጣበት ጊዜ ታማኝነቴ ይታወቃል፤ በመንጎቼ መካከል ዝንጕርጕር ወይም ነቍጣ የሌለበት ፍየል ወይም ጥቁር ያልሆነ ቢገኝ ያ እንደ ተሰረቀ ይቈጠር።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት ታማኝነቴ ወደ ፊት ይታያል፤ ደመወዜን ለመቈጣጠር ስትመጣ ዝንጒርጒር ያልሆነ ወይም ነቊጣ የሌለበት ፍየል ብታገኝ፥ እንዲሁም ጥቊር ያልሆነ በግ ብታገኝ የተሰረቀ መሆኑን መረዳት ትችላለህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሎሚ ድማ ብዛዕባ ዓስበይ ክትፀባፀብ ምስ መፃእኻ፥ ሽዑ ቕኑዕ ምዃነይ ክትርኢ ኢኻ። ውርውራይ ዘይኮና ኣጣል፥ ውፁኣት ፀለምቲ ዘይኮና ኣባጊዕ ኣባይ እንተ ተረኽባ፥ ከም ዝተሰርቃ ይቈፀረኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ሎሚ ድማ ብዛዕባ ዓስበይ ምስ እትመጽእ፡ ሽዑ ቕንዕናይ ኣብ ቅድሜኻ ኽምስክረልይ እዩ። ጸነጺትን ቡረቴታትን ዘኮና ኣጣል፡ ጸለምቲ ዘይኮና ኣባጊዕ ከኣ ኣባይ እንተ ተረኽባ፡ ስሩቓት እየን በለ። |