Genesis 30:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ፡ እንሆ፡ ቢልሃ ገረደይ፡ ናብኣ እቶ። ኣነውን ምስኣ ውሉድ ምእንቲ ኽወልድ፡ ኣብ ብርከይ ክትወልድ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም፥ “ባሪያዬ ባላ እነሆ አለች፤ ወደ እርስዋ ግባ፤ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፤ የእርስዋም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ” አለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም ባሪያዬ ባላ እነሆ አለች፤ ድረስባት፤ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፥ የእርስዋም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ባርያዬ ባላ እነሆ አለች፥ ድረስባት፥ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፥ የእርሷም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ አለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ፥ “ታ ዳንጋጽራቶ ባሎ ህኖ በአ፤ እዛ ታ ድራዉ የላና ማላ ኔን እዞ አካ፤ ያቶፐ እዝ ባጋና ታንካ ናኣ ዳዮ ግዳና” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza, «Ta danggaas'irato Baalo hinno be'a; iza ta diraw yelana mala neeni izo akka; yaatooppe izi baggana taanikka na'aa daayo gidana» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka, «Ta aylleyo Biliha hinno be7a; iza ta gishshas yelana mala neni izo ekka; histtiko izi baggara tanikka naa aayo gidana» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ፥ «ታ ኣይሌዮ ቢሊሃ ሂኖ ቤኣ፤ ኢዛ ታ ጊሻስ ዬላና ማላ ኔኒ ኢዞ ኤካ፤ ሂስቲኮ ኢዚ ባጋራ ታኒካ ና ኣዮ ጊዳና» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ፥ “ታ ጋንድዉ ባሎ ህኖ በአ። እያ ታ ግሾ የላና መላ ኔኒ ኢራ አቃ፥ ያንኮ፥ ታኒ እ ባጋራ ናአ ደማና” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya, “Ta gadhindiw Baalo hinno be7a. Iya ta gisho yelana mela neeni iira aqa, yaaniko, taani I baggara na7a demmana” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም፣ “እነሆ፤ አገልጋዬ ባላ አለችልህ፤ ልጆች እንድትወልድልኝና እኔም ደግሞ በእርሷ አማካይነት ልጆች እንዳገኝ ከእርሷ ጋር ተኛ” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም “እነሆ፥ አገልጋዬ ባላ እዚህ አለች፤ በእኔ ምትክ ልጅ እንድትወልድልኝ ወደ እርስዋ ግባ፤ በዚህ ዐይነት በእርስዋ አማካይነት የልጆች እናት እሆናለሁ” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ፥ “እኒሃ፥ ኣገልጋሊተይ ባላ፥ ኣብ ብርከይ ትውለድ፤ ደቃ ኸዓ ንኣይ ምእንቲ ክኾኑለይ፥ ናብኣ እቶ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኽኣ፡ እንሃ ቢልሃ ግዝእተይ፡ ንሳ ኣብ ብርከይ ክትወልድ፡ ብእኣ ድማ ኣነ ኽፋረ፡ ናብኣ እቶ በለት። |