Genesis 30:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ከመይ ጌረ ከም ዘገልገልኩኻን ከብትኻ ምሳይ ከም ዝነበራን ትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም አለው፥ “እንዴት እንዳገለገልሁህ፥ በእኔ ዘንድ ያሉ ከብቶችህ ምን ያህል እንደ ሆኑ አታውቅምን? ጥቂት ሆነው አግኝቻቸዋለሁና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለው። እንዴት እንዳገለገልሁህ፥ ከብትህንም እንዴት እንደ ጠበቅሁልህ አንተ ታውቃለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም አለው፦ “እንዴት እንዳገለገልሁህ፥ ከብትህንም እንዴት እንደ ጠበቅሁልህ አንተ ታውቃለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ፥ “ታን ነዉ ዋታ ኦደንቶ፥ ነ መሂካ ዋን የለቴደንቶ ኔን ኤራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi, «Taani new waata ootseedentto, ne mehiikka waan yeletteeddentto neeni eraasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey, «Tani nees wostta ooththidaakko ne meheykka waani yelettidaakko neni eraasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ፥ «ታኒ ኔስ ዎስታ ኦዳኮ ኔ ሜሄይካ ዋኒ ዬሌቲዳኮ ኔኒ ኤራሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ፥ “ታኒ ነዉ ዋታ ኦዳኮ፥ ነ መሄትካ ዋን የለትዳኮ ኔኒ ኤራሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi, “Taani new waata oothidaako, ne mehetika waani yeletidaako neeni eraasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም እንዲህ አለው፤ “መቼም እንዴት እንዳገለገልሁህ፣ ከብቶችህ በእኔ ጥበቃ ምን ያህል እንደ ተመቻቸው አንተ ታውቃለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም እንዲህ አለው “እንዴት እንዳገለገልኩህና የከብትህም መንጋ በእኔ ጠባቂነት እንዴት እንደ ረባልህ አንተ ታውቃለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ፥ “ከመይ ከም ዘገልገልኩኻን ከፍትኻውን ኣነ ኽጓስየን እንተለኹ ኸመይ ከም ዝበዝሓን ባዕልኻ ትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኽኣ፡ ከመይ ከም ዘገልገልኩኻን ከብትኻውን ምሳይ ከምይ ከም ዝኾናን ባዕልኻ ትፈልጥ ኢኻ። |