Genesis 30:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ላባን፡ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ እንተ ረኺበ፡ እግዚኣብሄር ምእንታኻ ከም ዝባረኸኒ ኻብ ተመክሮ ስለ ዝተማሃርኩ፡ ጽናሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ላባም፥ “በዐ​ይ​ንህ ፊት ሞገ​ስን የማ​ገኝ ብሆ​ንስ ከዚሁ ተቀ​መጥ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በአ​ንተ ምክ​ን​ያት እንደ ባረ​ከኝ ተመ​ል​ክ​ቼ​አ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ላባም። በዓይንህ ፊት ሞገስን የማገኝ ብሆንስ ከዚሁ ተቀመጥ፤ እግዚአብሔር በአንተ ምክንያት እንደ ባረከኝ ተመልክቼአለሁና አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ላባም፦ “በዓይንህ ፊት ሞገስን የማገኝ ብሆንስ ከዚህ ተቀመጥ፥ እግዚአብሔር በአንተ ምክንያት እንደ ባረከኝ ተመልክቼአለሁና” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ላባን አ፥ “ታን ነዉ እትባ ኦዳይ፤ መና ጎዳይ ነ ጋሱዋን ታና አንጄዳዋ ታን በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Laabaani Aa, «Taani new ittibaa oday; Med'inaa Goday ne gaasuwaan taana anjjeedawaa taani be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Laabay izas, «Tani nees issi miish yootays; GODAY ne geedon tana anjjidayssa ta beyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ላባይ ኢዛስ፥ «ታኒ ኔስ ኢሲ ሚሽ ዮታይስ፤ ጎዳይ ኔ ጌዶን ታና ኣንጂዳይሳ ታ ቤያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ላቢ እያኮ፥ “ታኒ ነዉ እስባ ኦዳይስ፥ ጎዳይ ነ ጋሶን ታና አንጅዳይሳ ታኒ ታ ፆሳፈ ኤራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Laabi iyako, “Taani new issiba odayis, Goday ne gaason tana anjidaysa taani ta Xoossafe eras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ላባም እንዲህ አለው፤ “በጎ ፈቃድህ ቢሆን፣ እባክህ እዚሁ ከእኔ ጋር ተቀመጥ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔርም (ያህዌ) በአንተ ምክንያት እንደ ባረከኝ በንግርት ተረድቻለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ላባም “በልዩ መገለጥ እንደ ተረዳሁት በአንተ ምክንያት እግዚአብሔር የባረከኝ መሆኑን እንድገልጽልህ ፍቀድልኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ላባ ድማ “ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ረኺበስ፥ እግዚኣብሄር ምእንታኻ ኢሉ ኸም ዝባረኸኒ ኣስተውዒለ ኣለኹ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011 ላባን ድማ፡ ኣብ ቅድሜኻ ሞጎስ እንተ ረኺበስ፡ እግዚኣኣብሄር ምእንታኻ ኢሉ ኸም ዝባረኸኒ ኣስተውዒለ አሎኹ፡ በሎ።