Genesis 30:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ምስ ተወልደ ድማ፡ ያእቆብ ንላባን፡ ናብ ዝነብረሉ ቦታን ናብ ዓደይን ክኸይድ፡ ስደደኒ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው፥ “ወደ ስፍራዬ፥ ወደ ሀገሬም እመለስ ዘንድ አሰናብተኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው። ወደ ስፍራዬ ወደ አገሬም እመለስ ዘንድ አሰናብተኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው፦ “ወደ ስፍራዬ ወደ አገሬም እመለስ ዘንድ አሰናብተኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ራሄላ ዮሴፋ የሌዳዋፐ ጉየ፥ ያቆብ ላባና፥ “ታን ታ አዉዋ ጋድያ ስማና ማላ፥ ታና ሞይዛ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Raaheela Yooseefa yeleeddawaappe guyye, Yaak'oobi Laabaana, «Taani ta aawuwaa gadiyaa simmana mala, taana moyzza. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eraheela Yooseefe yelidaappe guye Yaaqoobey Laaba, «Tani ta aawa biitta simmana mala tana moyza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤራሄላ ዮሴፌ ዬሊዳፔ ጉዬ ያቆቤይ ላባ፥ «ታኒ ታ ኣዋ ቢታ ሲማና ማላ ታና ሞይዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ራሄላ ዮሰፋ የልዳፐ ጉየ፥ ያይቆብ፥ “ታኒ ታ አዋ ቢታ ስማዳ ባና ታና ሞይዛ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Raheela Yoosefa yelidaape guye, Yayqoobi, “Taani ta aawa biitta simmada bana tana moyza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራሔል ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው፤ “ወደ ገዛ ቤቴ፣ ወደ አገሬ እንድመለስ አሰናብተኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ራሔል ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው፦ “ወደ ተወለድኩበት አገር እንድመለስ አሰናብተኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ራሄል ንዮሴፍ ምስ ወለደት፥ ያእቆብ ንላባ፦ “ናብ ዓደይን ናብ ምድረይን ክኸይድ ኣሰናብተኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኽኣ፡ ራሄል ንዮሴፍ ምስ ወለደት፡ ንያእቆብ ንላባን፡ ናብ ቦታይን ናብ ምድረይን ክኸይድ ኣሳናብተኒ። |