Genesis 30:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሊያ፡ ኣምላኽ ጽቡቕ መውስቦ ሂቡኒ፡ በለቶ። ሕጂ ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ፣ ሽዱሽተ ኣወዳት ወሊደሉ እየ እሞ፤ ንሳ ድማ ዛቡሎን ኢላ ሰመየቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልያም፥ “እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፤ እንግዲህስ ከዛሬ ጀምሮ ባሌ ይወደድኛል ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና” አለች፤ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልያም። እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፤ እንግዲህስ ባሌ ከእኔ ጋር ይኖራል፥ ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፤ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልያም፦ “እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፥ እንግዲህስ ባሌ ከእኔ ጋር ይኖራል፥ ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና” አለች፥ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ልያ፥ “ጾሳይ ታዉ አልኦ እሞታ እሜዳ፤ ታን ታ አስናዉ ኡሱፑን ናና የሌዳ ድራዉ፥ ሀእ እ ታና ቦንቻናዋ” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ አ ዛብሎና ሱንዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Liya, «S'oossay taw al"o imotaa immeedda; taani ta asinaw usuppun naanaa yeleedda diraw, ha"i I taana bonchchanawaa» yaagaaddu. Hewaa diraw Aa Zaabiloona suntsaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Liyay, «Xoossi taas al7o imota immides; tani ta azinaas usuppun nayta yelida gishshas ha7i izi tana bonchchana» gadus. Hessa gishshas iza naaza Zaabiloone ga sunththadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሊያይ፥ «ጾሲ ታስ ኣልኦ ኢሞታ ኢሚዴስ፤ ታኒ ታ ኣዚናስ ኡሱፑን ናይታ ዬሊዳ ጊሻስ ሃኢ ኢዚ ታና ቦንቻና» ጋዱስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ናዛ ዛቢሎኔ ጋ ሱንዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ልያ፥ “ፆሲ ታዉ አልኦ እሞታ እሚስ። ታኒ ታ አዝናስ ኡሱፑን አደ ናይታ የልዳ ግሾ፥ ሀእ እ ታና ቦንቻና” ያጋዳ ሄ ናአ ዛብሎና ጋዳ ሱንሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Liya, “Xoossi taw al7o imota immis. Taani ta azinaas usupun adde nayta yelida gisho, ha7i I tana bonchana” yaagada he na7a Zabloona gada sunthasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም፣ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በከበረ ስጦታ ዐድሎኛል፣ ስድስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድሁለት፣ ከእንግዲህ ባሌ አክብሮ ይይዘኛል”። አለች፤ ስሙንም ዛብሎን አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም “እግዚአብሔር መልካም ስጦታ ሰጠኝ፤ ስድስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድኩለት አሁን ባሌ ያከብረኛል” ስትል ስሙን ዛብሎን ብላ ጠራችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልያ ድማ “ኣምላኽ ሰናይ ውህብቶ ሂቡኒ፥ ሕዚ ሽዱሽተ ኣወዳት ወሊደሉ እየ እሞ፥ ደጊም ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ” በለት፤ “ዛብሎን” ኢላ ድማ ሰመየቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልያ ድማ፡ ኣምላኽ ጽቡቕ ህያብ ሂቡኒ፡ ሕጂ ሽዱሽተ ወዲ ወሊደሉ እየ እሞደጊም ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ በለት። ስሙ ኽኣ ዛብሎን ኣውጽኣትሉ። |