Genesis 30:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ድማ ምሸት ኣቢሉ ካብ መሮር ወጸ፡ ልያ ድማ ክትቅበሎ ወጸት እሞ፡ ናባይ ክትኣቱ ኣሎካ። ብርግጽ ብናይ ወደይ ማንድራክ እየ ቆጺረካ። በታ ለይቲ እቲኣ ድማ ምስኣ ደቂሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ሲመሽ ከዱር ገባ፤ ልያም ልት​ቀ​በ​ለው ወጣች፤ እን​ዲ​ህም አለ​ችው፥ “እኔ ዘንድ ታድ​ራ​ለህ፤ በልጄ እን​ኮይ በእ​ር​ግጥ ተስ​ማ​ም​ቼ​ሃ​ለ​ሁና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፥ ልያም ልትቀበለው ወጣች እንዲህም አለችው። ወደ እኔ ትገባለህ፤ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተከራይቼሃለሁና። በዚያችም ሌሊት ከእርስዋ ጋር ተኛ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፥ ልያም ልትቀበለው ወጣች እንዲህም አለችው፦ “ወደ እኔ ትገባለህ፥ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተከራይቼሃለሁና።” በዚያችም ሌሊት ከእርሷ ጋር ተኛ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላሳ ኦማርስ ያቆብ ዎራፐ ዬዳ ዎደ፥ ልያ አ ሞካናዉ ከሳደ አ፥ “ኔን ታናና አቃና ኮሼ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ታ ናኣ እንኮይያን ኔና ከራዉ አካ ድጋድ” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ እ ሄ ጋላሳ ቃማ እዝና አቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassaa omarssi Yaak'oobi woraappe yeedda wode, Liya Aa mokkanaw kesaade Aa, «Neeni taananna ak'ana koshshee; ayaw gooppe, taani ta na'aa inkkoyiyaan neena keraw akka diggaad» yaagaaddu. Hewaa diraw I he gallassaa k'amma izina ak'eeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassa omars Yaaqoobey oososoppe simmishin Liyay iza mokkanaas kezada, «Neni tanara aqana koshshees; ays giikko tani ta naa inkoyezan nena kiras ekkaychchadis» giin izi he gallassa omars izira aqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሳ ኦማርስ ያቆቤይ ኦሶሶፔ ሲሚሺን ሊያይ ኢዛ ሞካናስ ኬዛዳ፥ «ኔኒ ታናራ ኣቃና ኮሼስ፤ ኣይስ ጊኮ ታኒ ታ ና ኢንኮዬዛን ኔና ኪራስ ኤካይቻዲስ» ጊን ኢዚ ሄ ጋላሳ ኦማርስ ኢዚራ ኣቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ኦማርስ ያይቆብ ባዞፈ ያ ዎደ ልያ እያ ሞካናዉ ከያዳ፥ “ኔኒ ታራ አቃናዉ ኮሼስ፤ ታኒ ታ ናአ እንኮያ አይፈያን ነና ሻማስ” ያጋሱ። ሄሳ ግሾ፥ እ ሄ ቃማ ኢራ አቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas omarsi Yayqoobi bazzofe yaa wode Liya iya mokanaw keyada, “Neeni taara aqanaw koshshees; taani ta na7a inkoya ayfiyan nena shammas” yaagasu. Hessa gisho, I he qamma iira aqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያች ምሽት ያዕቆብ ከዕርሻ ሲመለስ፣ ልያ ወጥታ ተቀበለችውና፣ “በልጄ እንኮይ ስለ ተከራየሁህ የዛሬው ዐዳርህ ከእኔ ጋር ነው” አለችው፤ ያዕቆብም በዚያች ሌሊት ከእርሷ ጋር ዐደረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ምሽት ያዕቆብ ከዱር ሲመለስ፥ ልያ ከቤት ወደ እርሱ ወጥታ “በልጄ እንኮይ ስለ ገዛሁህ ዛሬ ሌሊት የምታድረው ከእኔ ጋር ነው” አለችው፤ ስለዚህ በዚያን ሌሊት ከእርስዋ ጋር ዐደረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምሸት ያእቆብ ካብ በረኻ ኽኣቱ እንተሎ ልያ ኽትቅበሎ ወፀት። “ብምልዖ ወደይ ዓዲገካ እየ እሞ፥ ምሳይ ኢኻ እትሓድር” በለቶ። በታ ለይቲ እቲኣ ያእቆብ ምስኣ ሓደረ።
Amharic Tigrinya 2011 ምሸት ያእቆብ ካብ መሮር ክኣቱ ኸሎ ድማ ልያ ኽትቅበሎ ወጺኣ፡ ብምልዖ ወደይ ዐዲገካ እየ እሞ፡ ናባይ ኢኻ እትኣቱ በለቶ። በታ ለይቲ እቲኣ ኸኣ ጠነሰት፡ ንያእቆብ ከኣ ሓምሳይ ወዲ ወለደትሉ።