Genesis 30:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ምሸት ኣቢሉ ካብ መሮር ወጸ፡ ልያ ድማ ክትቅበሎ ወጸት እሞ፡ ናባይ ክትኣቱ ኣሎካ። ብርግጽ ብናይ ወደይ ማንድራክ እየ ቆጺረካ። በታ ለይቲ እቲኣ ድማ ምስኣ ደቂሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፤ ልያም ልትቀበለው ወጣች፤ እንዲህም አለችው፥ “እኔ ዘንድ ታድራለህ፤ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተስማምቼሃለሁና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፥ ልያም ልትቀበለው ወጣች እንዲህም አለችው። ወደ እኔ ትገባለህ፤ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተከራይቼሃለሁና። በዚያችም ሌሊት ከእርስዋ ጋር ተኛ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፥ ልያም ልትቀበለው ወጣች እንዲህም አለችው፦ “ወደ እኔ ትገባለህ፥ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተከራይቼሃለሁና።” በዚያችም ሌሊት ከእርሷ ጋር ተኛ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ያቆብ ዎራፐ ዬዳ ዎደ፥ ልያ አ ሞካናዉ ከሳደ አ፥ “ኔን ታናና አቃና ኮሼ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ታ ናኣ እንኮይያን ኔና ከራዉ አካ ድጋድ” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ እ ሄ ጋላሳ ቃማ እዝና አቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassaa omarssi Yaak'oobi woraappe yeedda wode, Liya Aa mokkanaw kesaade Aa, «Neeni taananna ak'ana koshshee; ayaw gooppe, taani ta na'aa inkkoyiyaan neena keraw akka diggaad» yaagaaddu. Hewaa diraw I he gallassaa k'amma izina ak'eeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars Yaaqoobey oososoppe simmishin Liyay iza mokkanaas kezada, «Neni tanara aqana koshshees; ays giikko tani ta naa inkoyezan nena kiras ekkaychchadis» giin izi he gallassa omars izira aqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ያቆቤይ ኦሶሶፔ ሲሚሺን ሊያይ ኢዛ ሞካናስ ኬዛዳ፥ «ኔኒ ታናራ ኣቃና ኮሼስ፤ ኣይስ ጊኮ ታኒ ታ ና ኢንኮዬዛን ኔና ኪራስ ኤካይቻዲስ» ጊን ኢዚ ሄ ጋላሳ ኦማርስ ኢዚራ ኣቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኦማርስ ያይቆብ ባዞፈ ያ ዎደ ልያ እያ ሞካናዉ ከያዳ፥ “ኔኒ ታራ አቃናዉ ኮሼስ፤ ታኒ ታ ናአ እንኮያ አይፈያን ነና ሻማስ” ያጋሱ። ሄሳ ግሾ፥ እ ሄ ቃማ ኢራ አቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas omarsi Yayqoobi bazzofe yaa wode Liya iya mokanaw keyada, “Neeni taara aqanaw koshshees; taani ta na7a inkoya ayfiyan nena shammas” yaagasu. Hessa gisho, I he qamma iira aqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ምሽት ያዕቆብ ከዕርሻ ሲመለስ፣ ልያ ወጥታ ተቀበለችውና፣ “በልጄ እንኮይ ስለ ተከራየሁህ የዛሬው ዐዳርህ ከእኔ ጋር ነው” አለችው፤ ያዕቆብም በዚያች ሌሊት ከእርሷ ጋር ዐደረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ምሽት ያዕቆብ ከዱር ሲመለስ፥ ልያ ከቤት ወደ እርሱ ወጥታ “በልጄ እንኮይ ስለ ገዛሁህ ዛሬ ሌሊት የምታድረው ከእኔ ጋር ነው” አለችው፤ ስለዚህ በዚያን ሌሊት ከእርስዋ ጋር ዐደረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምሸት ያእቆብ ካብ በረኻ ኽኣቱ እንተሎ ልያ ኽትቅበሎ ወፀት። “ብምልዖ ወደይ ዓዲገካ እየ እሞ፥ ምሳይ ኢኻ እትሓድር” በለቶ። በታ ለይቲ እቲኣ ያእቆብ ምስኣ ሓደረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሸት ያእቆብ ካብ መሮር ክኣቱ ኸሎ ድማ ልያ ኽትቅበሎ ወጺኣ፡ ብምልዖ ወደይ ዐዲገካ እየ እሞ፡ ናባይ ኢኻ እትኣቱ በለቶ። በታ ለይቲ እቲኣ ኸኣ ጠነሰት፡ ንያእቆብ ከኣ ሓምሳይ ወዲ ወለደትሉ። |