Genesis 29:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ገና ምሳታቶም እናተዛረበ ከሎ፡ ራሄል ምስ ኣባጊዕ ኣቦኣ መጸት፣ ንሳ ትሕልወን ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ገና ከእነርሱ ጋር ሲነጋገር እነሆ፥ የላባ ልጅ ራሔል የአባትዋን በጎች ይዛ ደረሰች፤ እርስዋ የአባቷን በጎች ትጠብቅ ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ገና ከእነርሱ ጋር ሲነጋገር እነሆ የላባ ልጅ ራሔል ከአባትዋ በጎች ጋር ደረሰች፤ እርስዋ የአባትዋን በጎች ትጠብቅ ነበርና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ገና ከእነርሱ ጋር ሲነጋገር እነሆ የላባ ልጅ ራሔል ከአባትዋ በጎች ጋር ደረሰች፥ እርሷ የአባትዋን በጎች ትጠብቅ ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ብሮ ሃሳይሽን፥ ላባና ናታ ራሄላ ባረ አዉዋ ዶርሳቱዋ ላጋ አካደ ጋካዱ፤ አያዉ ጎፐ፥ እዛ ዶርሳ ሄንንቻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I biro haasayishin, Laabaana naatta Raaheela bare aawuwaa dorssatuwaa laagga akkaade gakkaaddu; ayaw gooppe, iza dorssaa hentsanchchaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi buro haasayan dishin dorsata heemmizay izo gidida gishshas Laaba naya Eraheela ba aawaa dorsata laagga ekkada gakka wodhadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ቡሮ ሃሳያን ዲሺን ዶርሳታ ሄሚዛይ ኢዞ ጊዲዳ ጊሻስ ላባ ናያ ኤራሄላ ባ ኣዋ ዶርሳታ ላጋ ኤካዳ ጋካ ዎዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ቡሮ ኦድሽን፥ ላባ ናእያ ራሄላ ዶርሳታ ሄምያ ግሾ፥ ባ አዋ ዶርሳታ ላጋ ኤካዳ ጋካሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I buroo odishin, Laaba na7iya Raheela dorsata heemmiya gisho, ba aawa dorsata laagga ekada gakasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ ከእረኞቹ ጋር በመነጋገር ላይ ሳለ፣ ራሔል፣ እረኛ ነበረችና የአባቷን በጎች እየነዳች መጣች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም ከእረኞቹ ጋር በመነጋገር ላይ ሳለ ራሔል የአባትዋን በጎች ይዛ ወደዚያ መጣች፤ እርስዋ የበጎች እረኛ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ራሄል ባዕላ ኣባጊዕ ኣቦኣ ትጓሲ ነበረትሞ፥ ያእቆብ ገና ምስኣቶም ክዛረብ እንተሎ፥ ምስ ኣባጊዕ ኣቦኣ መፀት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ራሄል ባዕላ ትጓሲ ነብረት እሞ፡ ንሱ ገና ምሳታቶም ኪዛረብ ከሎ፡ እንሃ፡ ምስ ኣባጊዕ ኣቦኣ መጸት። |