Genesis 29:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ደሓን ድዩ፧ ንሳቶም ድማ፡ ጽቡቕ ይገብር ኣሎ፡ እንሆ፡ ራሄል ጓሉ ምስተን ኣባጊዕ ትመጽእ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እርሱ ደኅና ነውን?” አላ​ቸው። እነ​ር​ሱም፥ “አዎ ደኅና ነው፤ አሁ​ንም ልጁ ራሔል የአ​ባ​ቷን በጎች ይዛ ትመ​ጣ​ለች” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ። ደኅና ነውን? አላቸው። እነርሱም። አዎን ደኅና ነው፤ አሁንም ልጁ ራሔል ከበጎች ጋር መጣች አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ፦ “ደኅና ነውን?” አላቸው። እነርሱም፦ “አዎን ደኅና ነው፥ አሁንም ልጁ ራሔል ከበጎች ጋር መጣች” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ኡንቱንታ፥ “እ ሎኦ ደኢ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ኤ፥ ሎአ፤ አ ናታ ራሄላ ዶርሳ አካደ የውኖ ሀኖ በአ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi unttuntta, «I lo"o de'ii?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Ee, lo"a; Aa naatta Raaheela dorssaa akkaade yewunno hanno be'a» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey isttas, «Izi lo7o dizee?» gi oychchiin, «Ee, lo7okko; iza naa Eraheelo dors ekka yizaaro hanno beya» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ኢዚ ሎኦ ዲዜ?» ጊ ኦይቺን፥ «ኤ፥ ሎኦኮ፤ ኢዛ ና ኤራሄሎ ዶርስ ኤካ ዪዛሮ ሃኖ ቤያ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ ኤንታ፥ “እ ሎኦ ደኢ?” ያግድ ኦይችስ። “ኤ፥ ሎኦ፥ እያ ናእዉ ራሄሎ ዶርሳታ ላጋዳ ያሮ ህን በአ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi enta, “I lo77o de7ii?” yaagidi oychis. “Ee, lo77o, iya na7iw Raheelo dorsata laaggada yaaro hini be7a” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም፣ “ለመሆኑ ደኅና ነው?” አላቸው። እነርሱም፣ “አዎን ደኅና ነው፤ ልጁም ራሔል እነሆ፤ በጎች እየነዳች በመምጣት ላይ ነች” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “ለመሆኑ እርሱ ደኅና ነውን?” አላቸው። እነርሱም “አዎ፥ ደኅና ነው፤ እንዲያውም ልጁ ራሔል ያቺውልህ በጎች እየነዳች በመምጣት ላይ ነች” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ደሓንዶ ኣሎ?” ድማ በሎም። ንሳቶም ከዓ “እወ ደሓን ኣሎ፤ ራሄል ጓሉ እኳ እኒሃ ምስተን ኣባጊዕ ትመፅእ ኣላ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሓንዶ ኣሎ፡ ከኣኣ በሎም። ደሓን ኣሎ፡ ራሄል ጓሉ እኳ እንሃ፡ ምስተን ኣባጊዕ ትመጽእ ኣላ፡ በሉ።