Genesis 29:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ደሓን ድዩ፧ ንሳቶም ድማ፡ ጽቡቕ ይገብር ኣሎ፡ እንሆ፡ ራሄል ጓሉ ምስተን ኣባጊዕ ትመጽእ ኣላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እርሱ ደኅና ነውን?” አላቸው። እነርሱም፥ “አዎ ደኅና ነው፤ አሁንም ልጁ ራሔል የአባቷን በጎች ይዛ ትመጣለች” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ። ደኅና ነውን? አላቸው። እነርሱም። አዎን ደኅና ነው፤ አሁንም ልጁ ራሔል ከበጎች ጋር መጣች አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ፦ “ደኅና ነውን?” አላቸው። እነርሱም፦ “አዎን ደኅና ነው፥ አሁንም ልጁ ራሔል ከበጎች ጋር መጣች” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ኡንቱንታ፥ “እ ሎኦ ደኢ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ኤ፥ ሎአ፤ አ ናታ ራሄላ ዶርሳ አካደ የውኖ ሀኖ በአ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi unttuntta, «I lo"o de'ii?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Ee, lo"a; Aa naatta Raaheela dorssaa akkaade yewunno hanno be'a» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey isttas, «Izi lo7o dizee?» gi oychchiin, «Ee, lo7okko; iza naa Eraheelo dors ekka yizaaro hanno beya» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ኢዚ ሎኦ ዲዜ?» ጊ ኦይቺን፥ «ኤ፥ ሎኦኮ፤ ኢዛ ና ኤራሄሎ ዶርስ ኤካ ዪዛሮ ሃኖ ቤያ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ኤንታ፥ “እ ሎኦ ደኢ?” ያግድ ኦይችስ። “ኤ፥ ሎኦ፥ እያ ናእዉ ራሄሎ ዶርሳታ ላጋዳ ያሮ ህን በአ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi enta, “I lo77o de7ii?” yaagidi oychis. “Ee, lo77o, iya na7iw Raheelo dorsata laaggada yaaro hini be7a” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም፣ “ለመሆኑ ደኅና ነው?” አላቸው። እነርሱም፣ “አዎን ደኅና ነው፤ ልጁም ራሔል እነሆ፤ በጎች እየነዳች በመምጣት ላይ ነች” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም “ለመሆኑ እርሱ ደኅና ነውን?” አላቸው። እነርሱም “አዎ፥ ደኅና ነው፤ እንዲያውም ልጁ ራሔል ያቺውልህ በጎች እየነዳች በመምጣት ላይ ነች” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ደሓንዶ ኣሎ?” ድማ በሎም። ንሳቶም ከዓ “እወ ደሓን ኣሎ፤ ራሄል ጓሉ እኳ እኒሃ ምስተን ኣባጊዕ ትመፅእ ኣላ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደሓንዶ ኣሎ፡ ከኣኣ በሎም። ደሓን ኣሎ፡ ራሄል ጓሉ እኳ እንሃ፡ ምስተን ኣባጊዕ ትመጽእ ኣላ፡ በሉ። |