Genesis 29:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ብሓድሽ ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት። ከምዚ ድማ በሎ፦ ሕጂ በዓል ቤተይ ኣብዚ ግዜ እዚ ክጽንበረኒ እዩ፡ ምኽንያቱ ሰለስተ ኣወዳት ወሊደሉ። ስለዚ ስሙ ሌዊ ተባህለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ “ከእንግዲህ ወዲህስ ባሌ ወደ እኔ ይጠጋል፤ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወልጄለታለሁና” አለች፤ ስለዚህም ስሙን ሌዊ ብላ ጠራችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ አሁንም ባሌ ወደ እኔ ይጠጋል፥ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፤ ስለዚህም ስሙን ሌዊ ብላ ጠራችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ አሁንም ባሌ ወደ እኔ ይጠጋል፥ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፥ ስለዚህም ስሙን ሌዊ ብላ ጠራችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ሀራካ ሻሃራደ አቱማ ናኣ የላዱ። እዛ፥ “ታን አዉ ሄዙ አቱማ ናና የሌዳ ድራዉ፥ ታ አስናይ ሀእ ታናና ዋጸታና” ያጋደ፥ አ ሌዊ ሱንዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa haraakka shahaaraade attuma na'aa yelaaddu. Iza, «Taani aw heezzu attuma naanaa yeleedda diraw, ta asinay ha"i taananna waas'ettana» yaagaadde, Aa Leewii suntsaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza qasseka shaarada attuma naa yeladus; iza, «Tani izas heedzdzu attuma nayta yelida gishshas ta azinay ba wozina taakko zaarana» gaada iza Lewe ga sunththadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ቃሴካ ሻራዳ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ኢዛ፥ «ታኒ ኢዛስ ሄ ኣቱማ ናይታ ዬሊዳ ጊሻስ ታ ኣዚናይ ባ ዎዚና ታኮ ዛራና» ጋዳ ኢዛ ሌዌ ጋ ሱንዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሄን ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። እያ፥ “ታኒ እያዉ ሄ አደ ናይታ የልዳ ግሾ፥ ታ አዝናይ ሀእ ታራ ሲቆን ዋፀታና” ጋዳ እያ ሌወ ጋዳ ሱንሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya heedzantho qanthatada adde na7a yelasu. Iya, “Taani iyaw heedzu adde nayta yelida gisho, ta azinay ha7i taara siiqon waaxetana” gada iya Leewe gada sunthasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም እንደ ገና ፀንሳ ወንድ ልጅ ወለደች፤ እርሷም፣ ሦስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድሁለት “ከእንግዲህ ባሌ ያቀርበኛል” አለች፤ ስለዚህ ሌዊ ብላ ጠራችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገና ፀነሰችና ሌላ ወንድ ልጅ ወለደች፤ “እንግዲህ ሦስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድኩለት አሁን ባሌ ከእኔ ጋር በፍቅር ይጠመዳል” ስትል ስሙን ሌዊ አለችው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሳ ኸዓ ጠነሰት፤ ወዲውን ወለደት፤ “ሰለስተ ኣወዳት ወሊደሉ እየ እሞ፥ ሕዝስ ሰብኣየይ ናባይ ክፅጋዕ እዩ” እንትትብል፥ “ሌዊ” ኢላ ሰመየቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሊሳ ኽኣ ጠነሰት ወዲውን ወለደት፡ ሰለስተ ወደ ወሊደሉ እየ እሞ ሕጂስ ሰብኣየይ ኣባይ ኪለግን እዩ በለት። ስለዚ ስሙ ሌዊ ተባህለ። |