Genesis 29:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልያ ድማ ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት፣ ስሙ ድማ ሮቤል ሰመየቶ። ምኽንያቱ፡ ብሓቂ እግዚኣብሄር መከራይ ርእዩ፤ ሕጂ እምበኣር በዓል ቤተይ ከፍቅረኒ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልያም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ ስሙንም ሮቤል ብላ ጠራችው፥ “እግዚአብሔር መዋረዴን አይቶአልና፥ እንግዲህስ ወዲህ ባሌ ይወድደኛል” ስትል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልያም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ ስሙንም ሮቤል ብላ ጠራችው፤ እግዚአብሔር መከራዬን አይቶአልና፥ እንግዲህም ወዲህ ባሌ ይወድደኛል ብላለችና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልያም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ ስሙንም ሮቤል ብላ ጠራችው፥ እግዚአብሔር መከራዬን አይቶአልና፥ እንግዲህም ወዲህ ባሌ ይወድደኛል ብላለችና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ልያ ሻሃራደ አቱማ ናኣ የላዱ። አ ሱንካ ሮቤላ ሱንዱ፤ አያዉ ጎፐ እዛ፥ “መና ጎዳይ ታ መቱዋ በኤዳ፤ ሀእ ቱሙ ታና ታ አስናይ ሲቃና” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Liya shahaaraade attuma na'aa yelaaddu. Aa suntsakka Roobeela suntsaaddu; ayaw gooppe iza, «Med'inaa Goday ta metuwaa be'eedda; ha"i tumu taana ta asinay siik'ana» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Liyay shaarada attuma naa yeladus; iza sunththaaka Oroobeele ga sunththadus; ays giikko iza, «GODAY ta meto be7ides; ha7i tumu tana ta azinay siiqana» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሊያይ ሻራዳ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ኢዛ ሱንካ ኦሮቤሌ ጋ ሱንዱስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢዛ፥ «ጎዳይ ታ ሜቶ ቤኢዴስ፤ ሃኢ ቱሙ ታና ታ ኣዚናይ ሲቃና» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ልያ ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። እያ፥ “ጎዳይ ታ መቱዋ በእስ፥ ሀእ ታና ታ አዝናይ ዶሳና” ጋዳ ሄ ናአ ሮቤላ ጋዳ ሱንሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Liya qanthatada adde na7a yelasu. Iya, “Goday ta metuwa be7is, ha7i tana ta azinay dosana” gada he na7a Robeela gada sunthasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልያ ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) መከራዬን ስለ ተመለከተልኝ፣ ከእንግዲህ ባሌ ይወድደኛል” ስትል ስሙን ሮቤል አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልያ ፀንሳ ወንድ ልጅ ወለደች፤ “እግዚአብሔር መከራዬን ተመለከተ፤ ከእንግዲህስ ወዲያ ባሌ ይወደኛል” ስትል ስሙን ሮቤል አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልያ ጠነሰት፤ ወዲውን ወለደት። “እግዚኣብሄር መከራይ ሪኡ እዩ እሞ፥ ሕዝስ ሰብኣየይ ክፈትወኒ እዩ” እንትትብል “ሮቤል” ኢላ ሰመየቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልያ ድማ ጠነሰት ወዲውን ወለደት። እግዚኣብሄር መከራይ ርእዩ እሞ፡ ሕጅስ ሰብኣየይ ኪፈትወኒ እዩ፡ ኢላ ስሙ ሮቤል ኣውጽኣትሉ። |