Genesis 29:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ከምኡ ገበረ፡ ሰሙናውን ፈጸመ፡ ንራሄል ጓሉ እውን ሰበይቱ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም እንዲህ አደረገ፤ ለዚችም ሰባት ዓመት ፈጸመ፤ ልጁን ራሔልንም ለእርሱ ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም እንዲህ አደረገ፥ ይህችንም ሳምንት ፈጸመ፤ ልጁን ራሔልንም ለእርሱ ሚስት ትሆን ዘንድ ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም እንዲህ አደረገ፥ ይህችንም ሳምንት ፈጸመ፥ ልጁን ራሔልንም ለእርሱ ሚስት ትሆን ዘንድ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ሄዋዳን ሀኒደ ሄ ሳምንታ ዉርሴዳ፤ ሄዋፐ ጉየ፥ ላባን ባረ ናቶ ራሄሎ አዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi hewaadan haniide he saaminttaa wursseedda; hewaappe guyye, Laabaani bare naatto Raaheelo aw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey hessaththo hanidi he saaminttaa wursides; hessafe guye Laabay ba nayo Eraheelo izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ሄሳ ሃኒዲ ሄ ሳሚንታ ዉርሲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ላባይ ባ ናዮ ኤራሄሎ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ኦዳ ማእድ ሳምንታ ኢራ ኦንግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ላቢ ባ ናእዉ ራሄሎ እያዉ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi oda ma77idi saaminta iira ongis. Hessafe guye, Laabi ba na7iw Raheelo iyaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም በነገሩ ተስማማ፤ ከልያ ጋር ተሞሽሮ ሰባት ቀን ከቈየ በኋላ፣ ላባ ልጁን ራሔልን ለያዕቆብ ዳረለት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም በነገሩ ተስማማ፤ ከልያ ጋር ሰባት ቀን ተሞሽሮ ከቈየ በኋላ፥ ላባ ልጁን ራሔልን ለያዕቆብ ዳረለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ ኸምኡ ገበረ፤ ሰሙን ሕፅኖትውን ወድአ። ብድሕሪኡ ላባ ንጓሉ ራሄል ሰበይቱ ኽትኮኖ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ከኣ ከምኡ ገብረ፡ ናይ እዚኣ ሰሙን መልኤ። ደሕር ራሄል ጓሉ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሀቦ። |