Genesis 29:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ ንራሄል ሸውዓተ ዓመት ኣገልገለ። ብሰንኪ እቲ ኣብኣ ዝነበሮ ፍቕሪ ድማ ሒደት መዓልታት ጥራይ ኮይኑ ተሰምዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ስለ ራሔል ሰባት ዓመት ተገዛ፤ እርስዋንም ይወድዳት ስለነበረ በእርሱ ዘንድ ጥቂት ቀን ሆነለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ስለ ራሔል ሰባት ዓመት ተገዛ፤ እርስዋንም ይወድዳት ስለነበረ በእርሱ ዘንድ እንደ ጥቂት ቀን ሆነለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ስለ ራሔል ሰባት ዓመት ተገዛ፥ እርሷንም ይወድዳት ስለ ነበረ በእርሱ ዘንድ እንደ ጥቂት ቀን ሆነለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ያቆብ ራሄሎ አካናዉ ላፑን ላይ ኦዳ፤ ሽን እ እዞ ሲቅያ ድራዉ፥ አዉ አማሬዳ ጋላሳ ማላቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Yaak'oobi Raaheelo akkanaw laappun laytsaa ootseedda; shin I izo siik'iyaa diraw, aw amareeda gallassaa malateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Yaaqoobey Eraheelo ekkanaas laappun layth ooththides; gido attiin izi izo siiqiza gishshas izas wodezi keehi qaanth misatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ያቆቤይ ኤራሄሎ ኤካናስ ላፑን ላይ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኢዞ ሲቂዛ ጊሻስ ኢዛስ ዎዴዚ ኬሂ ቃን ሚሳቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ያይቆብ ራሄሎ ኤካናዉ ላፑን ላይ ኦስ። ሽን እ እዮ ዳሮ ዶስያ ግሾ፥ እያዉ ጉ ጋላስ ዳንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Yayqoobi Raheelo ekanaw laapun laythi oothis. Shin I iyo daro dosiya gisho, iyaw guutha gallas daanis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም ራሔልን ለማግኘት ሲል ሰባት ዓመት አገለገለ፤ አጥብቆ ይወድዳትም ስለ ነበረ፣ ሰባት ዓመት እንደ ጥቂት ቀን ሆኖ ታየው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ ራሔልን ለማግባት ሰባት ዓመት አገለገለ፤ ይሁን እንጂ ራሔልን በጣም ይወዳት ስለ ነበር የቈየበት ጊዜ ጥቂት ቀን ብቻ መስሎ ታየው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ ምእንቲ ራሄል ሸውዓተ ዓመት ኣገልገለ፤ ንኣኣ ይፈትዋ ስለ ዝነበረ ድማ ኸም ውሑዳት መዓልቲታት ኾይነን ተርአያኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ከኣ ምእንቲ ራሄል ሾብዓተ ዓመት ተገዝኤ፡ ንእኣ ብምፍታው ከኣ ከም ሒደት መዓልቲ ኾይነን ተራእያኦ። |