Genesis 29:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ላባን ድማ፡ ካብ ንኻልእ ሰብኣይ ካብ ምሃብ፡ ንዓኺ ምሃብ ይሓይሽ። ምሳይ ጽናሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ላባም፥ “ለሌላ ሰው ከምሰጣት ይልቅ ለማውቅህ ለዘመዴ ለአንተ ብሰጣት ይሻላል፤ ከእኔ ጋር ተቀመጥ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ላባም። ለሌላ ሰው ከምሰጣት ይልቅ ለአንተ ብሰጣት ይሻላል፤ ከእኔ ጋር ተቀመጥ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ላባም፦ “ለሌላ ሰው ከምሰጣት ይልቅ ለአንተ ብሰጣት ይሻላል፥ ከእኔ ጋር ተቀመጥ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላባን፥ “እዞ ሀራ አሳዉ እማናፐ ነዉ እምያዌ ሎአ፤ ኔን ታናና ሀዋን ደአ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laabaani, «Izo hara asaw immanaappe new immiyaawe lo"a; neeni taananna hawaan de'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laabay, «Izo hara asas immanaappe nees immizayssi lo7o; neni tanara hayssan deya» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላባይ፥ «ኢዞ ሃራ ኣሳስ ኢማናፔ ኔስ ኢሚዛይሲ ሎኦ፤ ኔኒ ታናራ ሃይሳን ዴያ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላቢ፥ “እዮ ሀራ አሳስ እማናፐ ነዉ እሞይ ሎኦ፥ ነ ታራ ሀይሳን ደአ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laabi, “Iyo hara asas immanaape new imoy lo77o, ne taara haysan de7a” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ላባም መልሶ፣ “ለሌላ ሰው ከምድራት ላንተ ብድራት ይሻላል፤ እዚሁ አብረኸኝ ተቀመጥ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ላባም “ለሌላ ሰው ከምሰጣት ይልቅ ለአንተ ብሰጥህ ይሻለኛል፤ እሺ ተስማምቼአለሁ፤ እዚሁ ከእኔ ጋር ኑር” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ላባ ኸዓ፥ “ንኻልእ ሰብኣይ ካብ ዝህባ፥ ንኣኻ ኽህባ ይሐይሽ፤ ምሳይ ተቐመጥ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ላባን ከኣ፡ ንኻልእ ሰብኣይ ካብ ዝህባ፡ ንኣኻ ኽህባ ይሐይሽ፡ ምሳይ ተቐመጥ፡ በሎ። |