Genesis 29:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ንራሄል ኣፍቀራ። ብምባል ድማ፡ ንራሄል ንእሽቶ ጓልካ ሸውዓተ ዓመት ከገልግለካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ራሔልን ወደዳት፤ ያዕቆብም ላባን እንዲህ አለው፥ “ስለ ታናሺቱ ልጅህ ስለ ራሔል ሰባት ዓመት እገዛልሃለሁ። ሚስት ትሆነኝ ዘንድ እርስዋን ስጠኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ራሔልን ወደደ፤ እንዲህም አለ። ስለ ታናሺቱ ልጅህ ስለ ራሔል ሰባት ዓመት እገዛልሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ራሔልን ወደደ፥ እንዲህም አለ፦ “ስለ ታናሺቱ ልጅህ ስለ ራሔል ሰባት ዓመት እገዛልሃለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ራሄሎ ሲቂደ አ፥ “ታን ነ ቴፋ ናት ራሄል ድራዉ ነዉ ላፑን ላይ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi Raaheelo siik'iide Aa, «Taani ne teefa naatti Raaheeli diraw new laappun laytsaa ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey Eraheelo siiqida gishshas, «Tani nees kaalo nayo Eraheeli gishshas nees laappun layth ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ኤራሄሎ ሲቂዳ ጊሻስ፥ «ታኒ ኔስ ካሎ ናዮ ኤራሄሊ ጊሻስ ኔስ ላፑን ላይ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ራሄሎ ዶስድ፥ “ታኒ ነ ካሎ ናኤ ራሄል ግሾ ነዉ ላፑን ላይ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi Raheelo dosidi, “Taani ne kaalo na7e Raheeli gisho new laapun laythi oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም ራሔልን ስለ ወደዳት፣ “ታናሺቱ ልጅህን ራሔልን የምትድርልኝ ከሆነ ሰባት ዓመት አገለግላለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ ራሔልን እጅግ ስለ ወደዳት “ራሔልን ብትድርልኝ ሰባት ዓመት አገለግልሃለሁ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ ንራሄል ይፈትዋ ስለ ዝነበረ፥ “ምእንቲ እታ ንእሽተይ ጓልካ ራሄል፥ ሸውዓተ ዓመት ከገልግለካ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ንራሄል ፈተዋ እሞ፡ ምእንቲ ራሄል እታ ንእሽቶ ጓልካ፡ ሾብዓተ ዓመት እግዛኣካ በለ። |