Genesis 29:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ላባን ድማ፡ ብሓቂ ንስኻ ዓጽመይን ስጋይን ኢኻ። ሓደ ወርሒ ድማ ምስኡ ጸንሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ላባም ያዕቆብን፥ “በእውነት አንተ አጥንቴ ሥጋዬም ነህ፤ ከእኔ ጋር ተቀመጥ” አለው። አንድ ወር የሚያህልም ከእርሱ ጋር ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ላባም። በእውነት አንተ አጥንቴ ሥጋዬም ነህ አለው። አንድ ወር የሚያህልም ከእርሱ ጋር ተቀመጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ላባም፦ “በእውነት አንተ አጥንቴ ሥጋዬም ነህ አለው። አንድ ወር የሚያህልም ከእርሱ ጋር ተቀመጠ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላባን አ፥ “ኔን ቱሙ ታ አሾነ ታ ሱ” ያጌዳ። ያቆብ አናና እት አግና ኩመን ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laabaani Aa, «Neeni tumu ta ashonne ta suutsaa» yaageedda. Yaak'oobi aanana itti aginaa kumentsaa utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laabay iza, «Neni tumu ta ashonne ta suuththa» gides. Yaaqoobey izara issi agina kumeth uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላባይ ኢዛ፥ «ኔኒ ቱሙ ታ ኣሾኔ ታ ሱ» ጊዴስ። ያቆቤይ ኢዛራ ኢሲ ኣጊና ኩሜ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላቢ እያ፥ “ኔኒ ቱማ ታ አሾነ ታ ሱ” ያግስ። ያይቆብ እያራ እስ አጌና ኩመ ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laabi iya, “Neeni tuma ta ashonne ta suuthi” yaagis. Yayqoobi iyara issi ageena kumethi uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ላባም ያዕቆብን፣ “አንተማ የዐጥንቴ ፍላጭ፣ የሥጋዬ ቍራጭ ነህ” አለው። ያዕቆብ አንድ ወር ሙሉ አብሮት ከተቀመጠ በኋላ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ላባም “በእርግጥ አንተ ቅርብ የሥጋ ዘመዴ ነህ” አለው፤ ያዕቆብም አንድ ወር ያኽል ከአጐቱ ጋር ተቀመጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ላባ ኸዓ “ብሓቂ ንስኻ ዓፅመ ስጋይ ኢኻ” በሎ። ወርሒ ዝኣክልውን ምስኡ ተቐመጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ላባን ከኣ ብሓቂ ንስኻ ዓጽመ ስጋይ ኢኻ፡ በሎ። ወርሒ ዚኣክልውን ምስኡ ተቐመጠ። |