Genesis 29:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ንራሄል ሓው ኣቦኣ ምዃኑን ወዲ ርብቃ ምዃኑን ነገሮ። ጎይያ ድማ ንኣቦኣ ነገረቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም የአ​ባቷ ዘመ​ድና የር​ብቃ ልጅ መሆ​ኑን ለራ​ሔል አስ​ታ​ወ​ቃት፤ እር​ስ​ዋም ሮጣ ሄዳ ለአ​ባቷ ይህን ነገር ነገ​ረ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም የአባትዋ ዘመድና የርብቃ ልጅ መሆኑን ለራሔል አስታወቃት፤ እርስዋም ሮጣ ሄዳ ለአባትዋ ይህን ነገር ነገረችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም የአባትዋ ዘመድና የርብቃ ልጅ መሆኑን ለራሔል አስታወቃት፥ እርሷም ሮጣ ሄዳ ለአባትዋ ይህን ነገር ነገረችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ እዝዉ አዉዋ ዳቦነ ርብቅ ናኣ ግድያዋ ራሄልዉ ኦዴዳ። ሄዋ ድራዉ እዛ ዎጻ ባደ ባረ አዎ ኦዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi iziw aawuwaa dabbonne Ribik'i na'aa gidiyaawaa Raaheeliw odeedda. Hewaa diraw iza wos's'a baade bare aawoo odaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey izis aawa dabbonne Irbiqa naa gididayssa Eraheelis yootiin iza woxxa baada ba aawaas yootadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ኢዚስ ኣዋ ዳቦኔ ኢርቢቃ ና ጊዲዳይሳ ኤራሄሊስ ዮቲን ኢዛ ዎጻ ባዳ ባ ኣዋስ ዮታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ፥ “ታኒ ነ አዋ ምቸ እርብቃ ናአ” ያግድ እዉ ኦድስ። ሄሳ ግሾ፥ እያ ዎፃ ባዳ ባ አዋስ ኦዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi, “Taani ne aawa miche Irbiqa na7a” yaagidi iw odis. Hessa gisho, iya woxa bada ba aawas odasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም የአባቷ ዘመድና የርብቃ ልጅ መሆኑን ለራሔል ነገራት፤ እርሷም ሮጣ ሄዳ ይህንኑ ለአባቷ ነገረችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ የአባትሽ እኅት የርብቃ ልጅ ነኝ” አላት። እርስዋም ለአባቷ ልትነግር ሮጣ ሄደች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ ንራሄል ዘመድ ኣቦኣ ወዲ ርብቃ ምዃኑ ነገራ። ንሳ ኸዓ ጐይያ ኸይዳ ነቦኣ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ድማ ንራሄል፡ ንሱ ዘመድ ኣቡኣ፡ ወዲ ርብቃ፡ ምዃኑ ነገራ። ንሳ ኸኣ ጎይያ ነቦኣ ነገረቶ።