Genesis 28:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሳው፡ ይስሃቅ ንያእቆብ ከም ዝባረኾ፡ ካብኡ ድማ ሰበይቲ ኺወስዶ ናብ ጰዳን-ኣራም ከም ዝሐደጎ ምስ ረኣየ። እናባረኾ ከሎ ድማ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞ፥ ካብ ኣዋልድ ከነኣን ሰበይቲ ኣይትውሰድ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው በአየ ጊዜ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለቱ የሶርያ ወንዞች መካከል እንደ ላከው፥ በባረከውም ጊዜ፥ “ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ” ብሎ እንዳዘዘው፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው ባየ ጊዜ፥ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለት ወንዞች መካካል እንደ ሰደደው፥ በባረከውም ጊዜ። ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ብሎ እንዳዘዘው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው ባየ ጊዜ፥ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለት ወንዞች መካካል እንደ ላከው፥ በባረከውም ጊዜ፦ ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ብሎ እንዳዘዘው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ያቆባ አንጄዳዋነ፥ ያፐ ማቻቶ አካናዉ ማስጰጾምያ ጋድያ አ የዴዳዋ፥ ቃይ እ ያቆባ አንጄዳ ዎደ፥ “ካናነ ማጫ አሳ አኮፓ” ያጊደ አዛዜዳዋነ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i Yaak'ooba anjjeedawaanne, yaappe machchatto akkanaw Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Aa yedeeddawaa, k'ay I Yaak'ooba anjjeedda wode, «Kanaane mac'c'a asaa akkoppa» yaagiide azazeeddawaanne, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi Yaaqoobe anjjidayssa heeppe machcho ekkanaas Mesphexoomiya biitta iza yeddidayssa qasseka izi Yaaqoobe anjjida wode, «Kanaane maccas ekkofa» gi azazidayssa siyides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሳቂ ያቆቤ ኣንጂዳይሳ ሄፔ ማቾ ኤካናስ ሜስጴጾሚያ ቢታ ኢዛ ዬዲዳይሳ ቃሴካ ኢዚ ያቆቤ ኣንጂዳ ዎዴ፥ «ካናኔ ማጫስ ኤኮፋ» ጊ ኣዛዚዳይሳ ሲዪዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ያይቆባ አንጅድ ማሰጰፆመ ቢታፈ ማቾ ኤካና መላ እያ የድዳይሳ፥ እ ያይቆባ አንጅዳ ዎደ፥ “ካናነ ማጫስ ኤኮፋ” ግድ ኪትዳይሳነ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi Yayqooba anjidi Masephexoome biittafe macho ekana mela iya yedidaysa, I Yayqooba anjida wode, “Kanaane maccas ekofa” gidi kiittidaysanne, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔሳው፣ ይስሐቅ ያዕቆብን መርቆ ሚስት እንዲያገባ ወደ ሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ እንደ ላከውና በባረከውም ጊዜ “ከነዓናዊት ሴት አታግባ” ብሎ ትእዛዝ እንደ ሰጠው ሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ መረቀውና ሚስት እንዲፈልግ ወደ መስጴጦምያ እንደ ላከው ዔሳው ተረዳ፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ሲመርቀው፦ “ከነዓናዊት ሴት እንዳታገባ” ብሎ ያዘዘው መሆኑንም ሰማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሳው ከዓ፥ ይስሓቅ ንያእቆብ ከም ዝመረቖ፥ ካብኡ ሰበይቲ ኸእቱ ድማ ናብ ማእኸል ክልተ ኣፍላጋት ከም ዝሰደዶ፥ ክምርቖ እንተሎውን፥ ካብ ኣጓላት ከነዓን ሰበይቲ ኸይተእቱ፥ ኢሉ ኸም ዝኣዘዞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤሳው ከኣ ይስሃቅ ንያቆብ ከም ዝመረቖ እሞ ካብኡ ሰበይቲ ኼእቱ ድማ ናብ ጳዳንኣራም ከም ዝሰደዶ፡ ኪምርቖ ኸሎ ኸኣ፡ ካብ ኣዋልድ ከነኣን ሰበይቲ ኣይተእቱ፡ ኢሉ ኸም ዝኣዘዞ፡ |