Genesis 28:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤሳው፡ ይስሃቅ ንያእቆብ ከም ዝባረኾ፡ ካብኡ ድማ ሰበይቲ ኺወስዶ ናብ ጰዳን-ኣራም ከም ዝሐደጎ ምስ ረኣየ። እናባረኾ ከሎ ድማ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞ፥ ካብ ኣዋልድ ከነኣን ሰበይቲ ኣይትውሰድ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዔሳ​ውም ይስ​ሐቅ ያዕ​ቆ​ብን እንደ ባረ​ከው በአየ ጊዜ ከዚ​ያም ሚስ​ትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለቱ የሶ​ርያ ወን​ዞች መካ​ከል እንደ ላከው፥ በባ​ረ​ከ​ውም ጊዜ፥ “ከከ​ነ​ዓን ሴቶች ልጆች ሚስ​ትን አታ​ግባ” ብሎ እን​ዳ​ዘ​ዘው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው ባየ ጊዜ፥ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለት ወንዞች መካካል እንደ ሰደደው፥ በባረከውም ጊዜ። ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ብሎ እንዳዘዘው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው ባየ ጊዜ፥ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለት ወንዞች መካካል እንደ ላከው፥ በባረከውም ጊዜ፦ ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ብሎ እንዳዘዘው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቅ ያቆባ አንጄዳዋነ፥ ያፐ ማቻቶ አካናዉ ማስጰጾምያ ጋድያ አ የዴዳዋ፥ ቃይ እ ያቆባ አንጄዳ ዎደ፥ “ካናነ ማጫ አሳ አኮፓ” ያጊደ አዛዜዳዋነ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'i Yaak'ooba anjjeedawaanne, yaappe machchatto akkanaw Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Aa yedeeddawaa, k'ay I Yaak'ooba anjjeedda wode, «Kanaane mac'c'a asaa akkoppa» yaagiide azazeeddawaanne,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Yaaqoobe anjjidayssa heeppe machcho ekkanaas Mesphexoomiya biitta iza yeddidayssa qasseka izi Yaaqoobe anjjida wode, «Kanaane maccas ekkofa» gi azazidayssa siyides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቂ ያቆቤ ኣንጂዳይሳ ሄፔ ማቾ ኤካናስ ሜስጴጾሚያ ቢታ ኢዛ ዬዲዳይሳ ቃሴካ ኢዚ ያቆቤ ኣንጂዳ ዎዴ፥ «ካናኔ ማጫስ ኤኮፋ» ጊ ኣዛዚዳይሳ ሲዪዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቅ ያይቆባ አንጅድ ማሰጰፆመ ቢታፈ ማቾ ኤካና መላ እያ የድዳይሳ፥ እ ያይቆባ አንጅዳ ዎደ፥ “ካናነ ማጫስ ኤኮፋ” ግድ ኪትዳይሳነ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Yayqooba anjidi Masephexoome biittafe macho ekana mela iya yedidaysa, I Yayqooba anjida wode, “Kanaane maccas ekofa” gidi kiittidaysanne,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዔሳው፣ ይስሐቅ ያዕቆብን መርቆ ሚስት እንዲያገባ ወደ ሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ እንደ ላከውና በባረከውም ጊዜ “ከነዓናዊት ሴት አታግባ” ብሎ ትእዛዝ እንደ ሰጠው ሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ መረቀውና ሚስት እንዲፈልግ ወደ መስጴጦምያ እንደ ላከው ዔሳው ተረዳ፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ሲመርቀው፦ “ከነዓናዊት ሴት እንዳታገባ” ብሎ ያዘዘው መሆኑንም ሰማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤሳው ከዓ፥ ይስሓቅ ንያእቆብ ከም ዝመረቖ፥ ካብኡ ሰበይቲ ኸእቱ ድማ ናብ ማእኸል ክልተ ኣፍላጋት ከም ዝሰደዶ፥ ክምርቖ እንተሎውን፥ ካብ ኣጓላት ከነዓን ሰበይቲ ኸይተእቱ፥ ኢሉ ኸም ዝኣዘዞ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኤሳው ከኣ ይስሃቅ ንያቆብ ከም ዝመረቖ እሞ ካብኡ ሰበይቲ ኼእቱ ድማ ናብ ጳዳንኣራም ከም ዝሰደዶ፡ ኪምርቖ ኸሎ ኸኣ፡ ካብ ኣዋልድ ከነኣን ሰበይቲ ኣይተእቱ፡ ኢሉ ኸም ዝኣዘዞ፡