Genesis 28:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይስሃቅ ድማ ንያእቆብ ሰደዶ፡ ናብ ጳዳን-ራም ድማ ናብ ላባን፡ ወዲ ቤቱኤል፡ ኣራማዊ፡ ሓው ርብቃ ኣደ ያእቆብን ኤሳውን ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም ልጁ ያዕቆብን ላከው፤ እርሱም የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም የሚሆን የሶርያዊው ባቱኤል ልጅ ላባ ወዳለበት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም ያዕቆብን ሰደደው፥ እርሱም የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም የሚሆን የሶርያዊ ባቱኤል ልጅ ላባ ወዳለበት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም ያዕቆብን ላከው፥ እርሱም የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም የሚሆን የሶርያዊ ባቱኤል ልጅ ላባ ወዳለበት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ያቆባ የዴዳ፤ ያቆብ ማስጰጾምያ ጋድያ ላባናኮ ቤዳ። ላባን ያቆባነ ኤሳ የሌዳ አት ርብቃ እሻነ ሶርያ ባቱኤላ ናኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i Yaak'ooba yeddeedda; Yaak'oobi Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Laabaanakko beedda. Laabaani Yaak'oobanne Eesaa yeleedda aati Ribik'a ishaanne Sooriyaa Baatu'eela na'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yisaaqi Yaaqoobe yeddiin Yaaqoobey Mesphexoomiya biitta Laabakko bides. Laabay Yaaqoobenne Eesawe yelida Irbiqas ishanne Aaraame biitta as Baatu7eele naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዪሳቂ ያቆቤ ዬዲን ያቆቤይ ሜስጴጾሚያ ቢታ ላባኮ ቢዴስ። ላባይ ያቆቤኔ ኤሳዌ ዬሊዳ ኢርቢቃስ ኢሻኔ ኣራሜ ቢታ ኣስ ባቱኤሌ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያግድ ይሳቅ ያይቆባ የድስ። ያይቆብ ማሰጰፆመ ቢታ ላባኮ ብስ። ላቢ ያይቆባነ ኤሳዌ አየ እርብቃ እሻነ አራመ አድያ ባቱኤላ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaagidi Yisaaqi Yayqooba yeddis. Yayqoobi Masephexoome biitta Laabako bis. Laabi Yayqoobanne Eesawe aaye Irbiqa ishanne Araame addiya Batu7eela na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅም ያዕቆብን በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ወደሚኖረው፣ የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም ወደ ሆነው ወደ ሶርያዊው የባቱኤል ልጅ ወደ ላባ ላከው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ሁኔታ ይስሐቅ ያዕቆብን አሰናበተው፤ ያዕቆብም በመስጴጦምያ ወደሚኖረው ወደ ላባ ሄደ፤ ላባ የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም ነበረ፤ አባቱም ሶርያዊው ባቱኤል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይስሓቅ ከዓ ንያእቆብ ሰደዶ። ንሱ ድማ ናብ ማእኸል ክልቲኦም ኣፍላጋት፥ ናብ እቲ ሶርያዊ ሓው ርብቃ እኖ ያእቆብን ኤሳውን ናብ ዝኾነ ላባ ወዲ ባቱኤል ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይስሃቅ ከኣ ንያእቆብ ሰደዶ። ንሱ ድማ ናብ ጳዳንኣራም፡ ናብ ላባን ወዲ ቤቱኤል እቲ ሶርያዊ ሓው ርብቃ ኣደ ያእቅብን ኤሳውን ከደ። |