Genesis 28:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ድማ መብጽዓ ኣተወ፡ ኣምላኽ ምሳይ እንተ ዀይኑ፡ ኣብዛ ዝኸድኩላ መገዲ እንተ ዚሕልወኒ፡ እንጌራን ክኽደኖን እንተ ሃበኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም እንዲህ ብሎ ስእለት ተሳለ፥ “እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ቢሆን፥ በምሄድባትም በዚች መንገድ ቢጠብቀኝ፥ የምበላውንም እንጀራ፥ የምለብሰውንም ልብስ ቢሰጠኝ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም እንዲህ ብሎ ስእለት ተሳለ። እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ቢሆን፥ በምሄድባትም በዚች መንገድ ቢጠብቀኝ፥ የምበላውንም እንጀራ የምለብሰውንም ልብስ ቢሰጠኝ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም እንዲህ ብሎ ስእለት ተሳለ፦ “እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ቢሆን፥ በምሄድባትም በዚች መንገድ ቢጠብቀኝ፥ የምበላውንም እንጀራ የምለብሰውንም ልብስ ቢሰጠኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ሀዋዳን ያጊደ ሺቄዳ፤ “ታ አዉዋ ሶ ታን ሳሮ ስማና ማላ ጾሳይ ታናና ግዶፐ፥ ታን ብያ ሀ ቡሳን ታና ናጎፐነ ታዉ ምያ ቁማነ ማይያ ማዩዋ እሞፐ፥ መና ጎዳይ ታ ጾሳ ግዳና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi hawaadan yaagiide shiik'k'eedda; «Ta aawuwaa soo taani saro simmana mala S'oossay taananna gidooppe, taani biyaa ha buussan taana naagooppenne taw miyaa k'umaanne mayiyaa mayuwaa immooppe, Med'inaa Goday ta S'oossaa gidana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey, «Ne tanara gidada ta biza ogen ne tana naagikko taas miza qumanne may7o ne immiko ta aawa soo saron ne tana zaarikko neni GODAY ta Xoossa gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ፥ «ኔ ታናራ ጊዳዳ ታ ቢዛ ኦጌን ኔ ታና ናጊኮ ታስ ሚዛ ቁማኔ ማይኦ ኔ ኢሚኮ ታ ኣዋ ሶ ሳሮን ኔ ታና ዛሪኮ ኔኒ ጎዳይ ታ ጾሳ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ፥ “ታ ብያ ኦግያን ነ ታና ናግኮ፥ ታዉ ካነ ማኦ እምኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi, “Ta biya ogiyan ne tana naagiko, taw kathinne ma7o immiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ያዕቆብ እንዲህ ሲል ተሳለ፤ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከእኔ ጋር ቢሆን በምሄድበትም መንገድ ቢጠብቀኝ፣ የምበላው ምግብ፣ የምለብሰው ልብስ ቢሰጠኝ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ያዕቆብ እንዲህ ብሎ ለእግዚአብሔር ተሳለ፦ “ከእኔ ጋር ሆነህ በምሄድበት መንገድ ብትጠብቀኝ፥ የሚያስፈልገኝን ምግብና ልብስ ብትሰጠኝ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ “እግዚኣብሄር ምሳይ እንተ ዀነ፥ ኣብዛ ዝኸዳ ዘለኹ መንገደይ ከዓ እንተ ሓሊዩኒ፥ ዝበልዖ እንጀራን ዝኽደኖ ኽዳንን ድማ እንተ ሂቡኒ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ከምዚ ኢሉ መብጽዓ ተማባጺዔ፡ እግዚኣብሄር ምሳይ እንተ ሓለወኒ ዝበልዖ እንጌራን ዝኸደኖ ኽዳንን ድማ እንተ ተመላለስኩ፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ይኸውን። |