Genesis 28:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈሪሁ ድማ፡ እዚ ቦታ እዚ ክንደይ ዜስካሕክሕ እዩ! ብዘይካ ቤት ኣምላኽ ካልእ ኣይኰነትን፡ ኣፍ ደገ ሰማይ ድማ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈራ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ይህ ስፍራ እን​ዴት ያስ​ፈራ፤ ይህ ስፍራ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይ​ደ​ለም፤ ይህ​ችም የሰ​ማይ ደጅ ናት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈራ፥ እንዲህም አለ። ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ፤ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህም የሰማይ ደጅ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈራ፥ እንዲህም አለ፦ “ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ፥ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም፥ ይህም የሰማይ ደጅ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ያዪደ፥ “ሀ ሳአይ ዎት ያሺ! ሀ ሳአይ ጾሳ ጎልያፐ አትን፥ አይነ ሀራ ሳኣ ግደና፤ ሀዌ ሳሉዋ ፐንግያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I yayyiide, «Ha sa'ay wooti yashshii! Ha sa'ay S'oossaa golliyaappe attin, ayinne hara sa'aa gidenna; hawe saluwaa penggiyaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi babbidi, «Hayssi ay mala babisizasoo! Hayssi Xoossa Keeththafe attiin haraso deenna; hayssi salo penge» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባቢዲ፥ «ሃይሲ ኣይ ማላ ባቢሲዛሶ! ሃይሲ ጾሳ ኬፌ ኣቲን ሃራሶ ዴና፤ ሃይሲ ሳሎ ፔንጌ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባብድ፥ “ሀ በሳይ ዋን ያሽ! ሀ በሳይ ፆሳ ኬፈ አትሽን፥ ሀራሶ ግደና። ሀይስ ሳሎ ፐንገ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I babidi, “Ha bessay waani yashshi! Ha bessay Xoossa keethife attishin, haraso gidenna. Haysi salo penge” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በፍርሀት፣ “ይህ ስፍራ እንዴት የሚያስፈራ ነው! ይህስ ሌላ ሳይሆን የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ቤት መሆን አለበት፤ የሰማይ ደጅ ነው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጣም ፈርቶም ስለ ነበር “ይህ እንዴት የሚያስፈራ ቦታ ነው! ይህ የእግዚአብሔር ቤት መሆን አለበት፤ ወደ ሰማይ የሚያስገባው በር ይህ ነው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈሪሑ ስለ ዝነበረ ድማ “እዛ ቦታ እዚኣ ኽንደይ ተፍርሕ እያ! እዚኣ ቤት እግዚኣብሄር እያ እምበር፥ ካልእ ኣይኮነትን። እዚኣ ኣፍ ደገ ሰማይ እያ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ፈሪሁ ድማ፡ እዛ ቦታ እዚኣ ኽንደይ ተፍርህ እያ። እዚኣ ቤት ኣምላኽ እያ እምበር፡ ካልእ ኣይኮነትን፡ እዚኣ ኽኣ ደገ ሰማይ እያ፡ በለ።