Genesis 28:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብኡ ደው ኢሉ፡ ኣነ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ኣቦኻ ኣብርሃምን ኣምላኽ ይስሃቅን እየ። እታ እትድቅሰላ ምድሪ ንዓኻን ንዘርእኻን ክህበካ እየ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ እግዚአብሔር በላዩ ቆሞበት ነበር፥ እንዲህም አለ፥ “የአባትህ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ አትፍራ፥ ይህችን አንተ የተኛህባትን ምድር ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር፥ እንዲህም አለ። የአባትህ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ይህችን አንተ የተኛህባትን ምድር ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆም፥ እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር፥ እንዲህም አለ፦ “የአባትህ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ይህችን አንተ የተኛህባትን ምድር ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋይያዉ ቦላ ጼራን መና ጎዳይ ኤቂደ አ፥ “ታን መና ጎዳ፥ ነ አዉዋ አብራሃማ ጾሳ፥ ይሳቃ ጾሳ። ሀ ኔን ግሴዳ ቢታ ነዉነ ነ ዘረዉ እማና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | gayyiyaw bolla s'eeran Med'inaa Goday ek'k'iide Aa, «Taani Med'inaa Godaa, ne aawuwaa Abrahaama S'oossaa, Yisaak'a S'oossaa. Ha neeni giseedda biittaa newunne ne zeretsaw immana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yangarezas bolla xeeran GODAY eqqidi iza, «Tani GODAA ne aawa Abrahaame Xoossa, Yisaaqa Xoossa. Ha ne ichchida biittaa ta neessinne ne zereththas immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያንጋሬዛስ ቦላ ጼራን ጎዳይ ኤቂዲ ኢዛ፥ «ታኒ ጎዳ ኔ ኣዋ ኣብራሃሜ ጾሳ፥ ዪሳቃ ጾሳ። ሃ ኔ ኢቺዳ ቢታ ታ ኔሲኔ ኔ ዜሬስ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኮዱዋስ ፄራን ጎዳይ ኤቅድ፥ “ታኒ ጎዳ፥ ነ አዋ አብራሃመ ፆሳ፥ ይሳቃ ፆሳ፥ ሀ ኔኒ ዝንእዳ ቢታ ነዉነ ነ ሼሻስ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He koduwas xeeran Goday eqidi, “Taani Godaa, ne aawa Abrahaame Xoossa, Yisaaqa Xoossa, ha neeni zin7ida biitta newunne ne sheeshas immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ከጫፉ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፤ “የአባትህ የአብርሃም አምላክ (ኤሎሂም) ፣ የይስሐቅ አምላክ (ኤሎሂም) እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ የተኛህበትን ምድር ለአንተና ለዘርህ እሰጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በአጠገቡ ቆሞ እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ የአብርሃምና የይስሐቅ አምላክ እግዚአብሔር ነኝ፤ ለአንተና ለትውልድህ እንዲሆን ይህን የተኛህበትን ምድር እሰጥሃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ድማ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኣ ደው ኢሉ፦ “ኣነ እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ ኣቦኻ ኣብርሃምን ኣምላኽ ይስሓቅን እየ። እዛ ንስኻ ኣብ ልዕሊኣ ደቂስካላ ዘለኻ ምድሪ ንኣኻን ንዘርእኻን ክህባ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ደው ኢሉ በሎ፡ ኣነ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ኣቦኻ ኣብርሃምን ኣምላኽ ይስሃቅን እየ። እዛ ንስኻ ኣብ ልዕሊእ ደቂስካላ ዘሎኻ ምድሪ ንኣኻን ንዘርእኻን ክህባ እየ። |