Genesis 28:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓለመ፡ ኣብ ምድሪ ድማ መሳልል ደው ኢሉ ነበረ፡ ጫፉ ድማ ክሳዕ ሰማይ ይበጽሕ። እንሆ ድማ መላእኽቲ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊኣ ይድይቡን ይወርዱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕል​ምም አለመ፤ እነ​ሆም መሰ​ላል በም​ድር ላይ ተተ​ክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነ​ሆም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ይወ​ጡ​በ​ትና ይወ​ር​ዱ​በት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕልምም አለመ፤ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕልምም አለመ፥ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ አኩሙዋ አኩመቴዳ፤ ሄ አኩሙዋን ጋይያ እቱ ቢታን ኤቂና፥ አዉ ጼራይ ሳሉዋ ጋክያዋን፥ ጾሳ ኪታንቻቱ ግእሺናነ ዎሽን በኤዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I akumuwaa akumeteedda; he akumuwaan gayyiyaa ittuu biittan ek'k'ina, aw s'eeray saluwaa gakkiyaawaan, S'oossaa kiitanchchatuu gi"ishiinanne wod'd'ishin be'eedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Agumozan biittan eqqidi xeeray pude salo gakkiza yangare be7ides; yangareza bolla Xoossa kiitanchchati duge wodhdhishininne pude kezishin be7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣጉሞዛን ቢታን ኤቂዲ ጼራይ ፑዴ ሳሎ ጋኪዛ ያንጋሬ ቤኢዴስ፤ ያንጋሬዛ ቦላ ጾሳ ኪታንቻቲ ዱጌ ዎሺኒኔ ፑዴ ኬዚሺን ቤኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ አሙሆ አሙህድ ኮዶ እሶይ ሳአን ኤቅን ፄራይ ሳሎ ጋክዳይሳነ፥ ፆሳ ኪታንቾት እያ ቦላራ ፑደ ከየይሳታነ ዱገ ዎይሳታ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I amuho amuhidi kodo issoy sa7an eqin xeeray salo gakidaysanne, Xoossa kiitanchoti iya bollara pude keyeysatanne duge wodheyisata be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሕልሙም፣ ጫፉ ሰማይ የሚደርስ መሰላል በምድር ላይ ቆሞ፣ በላዩም የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መላእክት ሲወጡና ሲወርዱ አየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሕልሙም ከመሬት እስከ ሰማይ የሚደርስ መሰላል አየ፤ በመሰላሉም የእግዚአብሔር መላእክት ወደ ላይ ይወጡና ወደ ታች ይወርዱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሕልሙ ድማ ሓንቲ ኻብ ምድሪ ናብ ሰማይ እትበፅሕ መሳልል ተተኺላ ረኣየ። መላእኽቲ እግዚኣብሄር ድማ ብኣኣ ይድይቡን ይወርዱን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓለመ ኽኣ እሞ እንሆ መሳልል ኣብ ምድሪ ደው ኢሉ ርእሱ ድማ ሰማይ ጠንቁሩ ኣንሆ ኸኣ መላእኽቲ ኣምላኽ ይድይቡላን ይወርዱላን ነበሩ።