Genesis 28:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለመ፡ ኣብ ምድሪ ድማ መሳልል ደው ኢሉ ነበረ፡ ጫፉ ድማ ክሳዕ ሰማይ ይበጽሕ። እንሆ ድማ መላእኽቲ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊኣ ይድይቡን ይወርዱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕልምም አለመ፤ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበትና ይወርዱበት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕልምም አለመ፤ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕልምም አለመ፥ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ አኩሙዋ አኩመቴዳ፤ ሄ አኩሙዋን ጋይያ እቱ ቢታን ኤቂና፥ አዉ ጼራይ ሳሉዋ ጋክያዋን፥ ጾሳ ኪታንቻቱ ግእሺናነ ዎሽን በኤዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I akumuwaa akumeteedda; he akumuwaan gayyiyaa ittuu biittan ek'k'ina, aw s'eeray saluwaa gakkiyaawaan, S'oossaa kiitanchchatuu gi"ishiinanne wod'd'ishin be'eedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Agumozan biittan eqqidi xeeray pude salo gakkiza yangare be7ides; yangareza bolla Xoossa kiitanchchati duge wodhdhishininne pude kezishin be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣጉሞዛን ቢታን ኤቂዲ ጼራይ ፑዴ ሳሎ ጋኪዛ ያንጋሬ ቤኢዴስ፤ ያንጋሬዛ ቦላ ጾሳ ኪታንቻቲ ዱጌ ዎሺኒኔ ፑዴ ኬዚሺን ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ አሙሆ አሙህድ ኮዶ እሶይ ሳአን ኤቅን ፄራይ ሳሎ ጋክዳይሳነ፥ ፆሳ ኪታንቾት እያ ቦላራ ፑደ ከየይሳታነ ዱገ ዎይሳታ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I amuho amuhidi kodo issoy sa7an eqin xeeray salo gakidaysanne, Xoossa kiitanchoti iya bollara pude keyeysatanne duge wodheyisata be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕልሙም፣ ጫፉ ሰማይ የሚደርስ መሰላል በምድር ላይ ቆሞ፣ በላዩም የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መላእክት ሲወጡና ሲወርዱ አየ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕልሙም ከመሬት እስከ ሰማይ የሚደርስ መሰላል አየ፤ በመሰላሉም የእግዚአብሔር መላእክት ወደ ላይ ይወጡና ወደ ታች ይወርዱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሕልሙ ድማ ሓንቲ ኻብ ምድሪ ናብ ሰማይ እትበፅሕ መሳልል ተተኺላ ረኣየ። መላእኽቲ እግዚኣብሄር ድማ ብኣኣ ይድይቡን ይወርዱን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓለመ ኽኣ እሞ እንሆ መሳልል ኣብ ምድሪ ደው ኢሉ ርእሱ ድማ ሰማይ ጠንቁሩ ኣንሆ ኸኣ መላእኽቲ ኣምላኽ ይድይቡላን ይወርዱላን ነበሩ። |