Genesis 27:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቅድሚ ምሟተይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክበልዓካን ክባርኸካን፡ ስጋ ኣራዊት ኣምጽኣለይ እሞ ጥዑም ነገር ስርሓለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነሆ፥ አባ​ትህ ለወ​ን​ድ​ምህ ለዔ​ሳው፦ እን​ዲህ ሲለው ሰማሁ፤ ‘ሂድና ከአ​ደ​ን​ኸው መብል አዘ​ጋ​ጅ​ተህ አም​ጣ​ልኝ፤ ሳል​ሞ​ትም በልች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ልባ​ር​ክህ።’
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አደን አድነህ አምጣልኝ፥ ሳልሞትም በልቼ በእግዚአብሔር ፊት እንድባርክህ የጣፈጠ መብል አድርግልኝ ብሎ ሲነግረው ሰማሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘አደን አድነህ አምጣልኝ፥ ሳልሞትም በልቼ በጌታ ፊት እንድባርክህ የጣፈጠ መብል ሥራልኝ፤’ ብሎ ሲነግረው ሰማሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ዶኣ ሻንካታ አሃደ፥ ታዉ ማልኦ ቁማ ታን ማናዉ ካ፤ ሄዌነ ታን ሀይቃናፐ ካሰታደ፥ መና ጎዳ ስንን ኔና አንጃናሳ’ ያግያዋ ታን ስሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Do'aa shankkata ahaade, taw mal"o k'umaa taani maanaw katsaa; hewenne taani hayk'k'anaappe kasetaade, Med'inaa Godaa sintsaan neena anjjanaassa› yaagiyaawaa taani sisaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Do7a shankkata ehada ta maana mala taas mal7o quma kaththa; histtiko ta hayqqontta dashe GODAA sinththan nena anjjana› gishin tani siyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ዶኣ ሻንካታ ኤሃዳ ታ ማና ማላ ታስ ማልኦ ቁማ ካ፤ ሂስቲኮ ታ ሃይቆንታ ዳሼ ጎዳ ሲንን ኔና ኣንጃና› ጊሺን ታኒ ሲያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ዶአ ሻንካታ ኤሀዳ ታዉ ማልኦ ካ ታ ማናዉ ካ። ታኒ ሀይቃናፐ ስን ማ ስማዳ ጎዳ ስንን ነና አንጃና’ ያግሽን ታኒ ስአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Do7a shankata ehada taw mal7o kathi ta maanaw katha. Taani hayqanaape sinthe ma simmada Godaa sinthan nena anjana’ yaagishin taani si7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ከመሞቴ በፊት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንድመርቅህ፣ ጥሩ ጣዕም ያለው ምግብ እንድበላ አዘጋጅልኝ።’ ሲለው ሰምቻለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘አውሬ አድነህ ሥጋ አምጣልኝ፤ ልክ እንደምወደው አድርገህ የጣፈጠ ምግብ ሥራልኝ፤ ሳልሞትም በእግዚአብሔር ፊት እመርቅሃለሁ፤’
Amharic Tigrinya 2011 ርብቃ ኽኣ ንወዳ ያቕቆብ ከምዚ ኢላ ተዛረበቶ፡ እንሆ፡ ኣቦኻ ንሓውካ ኤሳው፡ በልዔ ቕድሚ ሞተይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክምርቐካስ፡ ሀዲንካ ጥዑም ብልዒ ጌርካ ኣምጽኣለይ ኢሉ ኽዛረቦ ሰሚዔዮ ኣሎኹ።