Genesis 27:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅድሚ ምሟተይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክበልዓካን ክባርኸካን፡ ስጋ ኣራዊት ኣምጽኣለይ እሞ ጥዑም ነገር ስርሓለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እነሆ፥ አባትህ ለወንድምህ ለዔሳው፦ እንዲህ ሲለው ሰማሁ፤ ‘ሂድና ከአደንኸው መብል አዘጋጅተህ አምጣልኝ፤ ሳልሞትም በልች በእግዚአብሔር ፊት ልባርክህ።’ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አደን አድነህ አምጣልኝ፥ ሳልሞትም በልቼ በእግዚአብሔር ፊት እንድባርክህ የጣፈጠ መብል አድርግልኝ ብሎ ሲነግረው ሰማሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘አደን አድነህ አምጣልኝ፥ ሳልሞትም በልቼ በጌታ ፊት እንድባርክህ የጣፈጠ መብል ሥራልኝ፤’ ብሎ ሲነግረው ሰማሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ዶኣ ሻንካታ አሃደ፥ ታዉ ማልኦ ቁማ ታን ማናዉ ካ፤ ሄዌነ ታን ሀይቃናፐ ካሰታደ፥ መና ጎዳ ስንን ኔና አንጃናሳ’ ያግያዋ ታን ስሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Do'aa shankkata ahaade, taw mal"o k'umaa taani maanaw katsaa; hewenne taani hayk'k'anaappe kasetaade, Med'inaa Godaa sintsaan neena anjjanaassa› yaagiyaawaa taani sisaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Do7a shankkata ehada ta maana mala taas mal7o quma kaththa; histtiko ta hayqqontta dashe GODAA sinththan nena anjjana› gishin tani siyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ዶኣ ሻንካታ ኤሃዳ ታ ማና ማላ ታስ ማልኦ ቁማ ካ፤ ሂስቲኮ ታ ሃይቆንታ ዳሼ ጎዳ ሲንን ኔና ኣንጃና› ጊሺን ታኒ ሲያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ዶአ ሻንካታ ኤሀዳ ታዉ ማልኦ ካ ታ ማናዉ ካ። ታኒ ሀይቃናፐ ስን ማ ስማዳ ጎዳ ስንን ነና አንጃና’ ያግሽን ታኒ ስአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Do7a shankata ehada taw mal7o kathi ta maanaw katha. Taani hayqanaape sinthe ma simmada Godaa sinthan nena anjana’ yaagishin taani si7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ከመሞቴ በፊት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንድመርቅህ፣ ጥሩ ጣዕም ያለው ምግብ እንድበላ አዘጋጅልኝ።’ ሲለው ሰምቻለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘አውሬ አድነህ ሥጋ አምጣልኝ፤ ልክ እንደምወደው አድርገህ የጣፈጠ ምግብ ሥራልኝ፤ ሳልሞትም በእግዚአብሔር ፊት እመርቅሃለሁ፤’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርብቃ ኽኣ ንወዳ ያቕቆብ ከምዚ ኢላ ተዛረበቶ፡ እንሆ፡ ኣቦኻ ንሓውካ ኤሳው፡ በልዔ ቕድሚ ሞተይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክምርቐካስ፡ ሀዲንካ ጥዑም ብልዒ ጌርካ ኣምጽኣለይ ኢሉ ኽዛረቦ ሰሚዔዮ ኣሎኹ። |