Genesis 27:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርብቃ ይስሃቅ ምስ ወዱ ኤሳው ክዛረብ ከሎ ሰምዐት፡ ኤሳው ድማ ስጋ ሓርማዝ ሃዲኑ ከምጽኦ ናብ መሮር ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርብቃም ይስሐቅ ለልጁ ለዔሳው እንደዚህ ሲነግር ትሰማ ነበር። ዔሳውም ለአባቱ አደን ሊያድን ወደ ምድረ በዳ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርብቃም ይስሐቅ ለልጁ ለዔሳው ሲነግር ትሰማ ነበር። ዔሳውም አደን አድኖ ሊያመጣ ወደ ምድረ በዳ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርብቃም ይስሐቅ ለልጁ ለዔሳው ሲነግር ትሰማ ነበር። ዔሳውም አደን አድኖ ሊያመጣ ወደ ምድረ በዳ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ርብቃ ይሳቅ ባረ ናኣ ኤሳዉ ኦድያ ዎደ ስሳዱ። ኤሳይ ዶኣ ሻንካቲደ አሀናዉ ባዙዋ ቤዳዋፐ ጉየ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ribik'a Yisaak'i bare na'aa Eesaw odiyaa wode sisaaddu. Eesay do'aa shankkatiide ahanaw bazuwaa beeddawaappe guyye, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Irbiqay Yisaaqi ba naa Eesawes yootizayssa he wode siyadus; Eesawey do7a shankkatidi ehanaas bazzo biin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢርቢቃይ ዪሳቂ ባ ና ኤሳዌስ ዮቲዛይሳ ሄ ዎዴ ሲያዱስ፤ ኤሳዌይ ዶኣ ሻንካቲዲ ኤሃናስ ባዞ ቢን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ባ ናአ ኤሳዌስ ኦድያ ዎደ እርብቃ ስአዉሱ። ኤሳዌይ ዶአ ሻንካትድ ኤሀናዉ ባዞ ብዳፐ ጉየ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi ba na7a Eesawes odiya wode Irbiqa si7awusu. Eesawey do7a shankatidi ehanaw bazzo bidaape guye, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅ ለልጁ የተናገረውን ርብቃ ትሰማ ስለ ነበር፣ ዔሳው የታዘዘውን ለማምጣት ለዐደን እንደ ወጣ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅ ለልጁ ለዔሳው የሚለውን ሁሉ ርብቃ ትሰማ ነበር፤ ስለዚህ ዔሳው ወደ አደን ከሄደ በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርብቃ ኸዓ ይስሓቅ ንኤሳው ወዱ ኽዛረቦ እንተሎ ትሰምዕ ነበረት። ኤሳው ሃዲኑ ኸምፅእ ናብ በረኻ ምስ ወፈረ ድማ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርብቃ ኽኣ ይስሃቅ ንወዱ ኤሳው ኪዛረቦ ኸሎ ሰምዔት። ኤሳው ድማ ሀዲኑ ኼምጽእ ናብ መሮር ወፈረ። |