Genesis 27:46 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ርብቃ ንይስሃቅ፡ ብሰሪ ኣዋልድ ሄት ብህይወተይ ደኺመ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ርብ​ቃም ይስ​ሐ​ቅን አለ​ችው፥ “ከኬጢ ሴቶች ልጆች የተ​ነሣ ሕይ​ወ​ቴን ጠላ​ሁት፤ ያዕ​ቆብ ከዚህ ሀገር ሴቶች ልጆች ሚስ​ትን የሚ​ያ​ገባ ከሆነ በሕ​ይ​ወት መኖር ለእኔ ምኔ ነው?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርብቃም ይስሐቅን አለችው። ከኬጢ ሴቶች ልጆች የተነሣ ሕይወቴን ጠላሁት፤ ያዕቆብ ከዚህ አገር ሴቶች ልጆች ሚስትን የሚያገባ ከሆነ በሕይወት መኖር ለምኔ ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ርብቃም ይስሐቅን አለችው፦ “ከኬጢ ሴቶች ልጆች የተነሣ ሕይወቴን ጠላሁት፥ ያዕቆብ ከዚህ አገር ሴቶች ልጆች ሚስትን የሚያገባ ከሆነ በሕይወት መኖር ለምኔ ነው?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ርብቃ ይሳቃ፥ “ኤሳይ አኬዳ ሂተቱዋ ማጫ ናና ጋሱዋን ታን ታ ደኡዋ ሸነታድ፤ ቃይ ያቆብካ ሀዋንቱ ማላ ሂተቱዋ ማጫ ናናቱዋፐ ማቻቶ አኮፐ፥ ታን ስም ሀይቃናዉ ኮያድ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Ribik'a Yisaak'a, «Eesay akkeedda Hiitetuwaa mac'c'a naanaa gaasuwaan taani ta de'uwaa shenetaad; k'ay Yaak'oobikka hawanttu mala Hiitetuwaa mac'c'a naanatuwaappe machchatto akkooppe, taani simmi hayk'k'anaw koyaad» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Irbiqay Yisaaqa, «Eesawey ekkida Hiiteta macca nayta geedon duussay tana iitees; qasse Yaaqoobeykka heyta mala Hiiteta macca naytappe machcho ekkiko tani hekko hayqqanaas koyays» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢርቢቃይ ዪሳቃ፥ «ኤሳዌይ ኤኪዳ ሂቴታ ማጫ ናይታ ጌዶን ዱሳይ ታና ኢቴስ፤ ቃሴ ያቆቤይካ ሄይታ ማላ ሂቴታ ማጫ ናይታፔ ማቾ ኤኪኮ ታኒ ሄኮ ሃይቃናስ ኮያይስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እርብቃ ይሳቃኮ፥ “ኤሳዌይ ኤክዳ ህተታ ማጫ ናይታ ጋሶን ታኒ ታ ደኡዋ ሻተታስ። ቃስ ያይቆብካ ሀይሳ ህተታ ማጫ ናይታፐ ማቾ ኤክኮ፥ ታዉ ሀይቆይ ሎኦ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Irbiqa Yisaaqako, “Eesawey ekida Hiteta macca nayta gaason taani ta de7uwa shaatetas. Qassi Yayqoobika haysatho Hiteta macca naytape macho ekiko, taw hayqoy lo77o” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ርብቃ ይስሐቅን፣ “ዔሳው ባገባቸው በኬጢያውያን ሴቶች ምክንያት መኖር አስጠልቶኛል፤ ያዕቆብም ከዚሁ አገር ከኬጢያውያን ሴቶች ሚስት የሚያገባ ከሆነ፣ ሞቴን እመርጣለሁ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ርብቃ ይስሐቅን “ዔሳው ባገባቸው በእነዚህ በሒታውያን ሴቶች ምክንያት መኖሬን ጠላሁት፤ ያዕቆብ ደግሞ ከነዚህ ከሒታውያን ሴቶች አንዲቱን ካገባ ከመኖር ይልቅ ሞቴን እመርጣለሁ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ርብቃ ኸዓ ንይስሓቅ “ብሰንኪ ኣጓላት ኬጢ ምንባረይ ፀላእኹ። ያእቆብ ካብ ኣጓላት ኬጢ፥ ካብ ኣጓላት እዛ ሃገር እዚኣ፥ ከምዚኣተን ዝበለት ሰበይቲ ዘእቱ እንተ ኾይኑ ብህይወት ምንባር ንኣይ እንታየይ እዩ?” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ርብቃ ክኣ ንይስሃቅ፡ ብምኽንያት ኣዋልድ ሔት ህይወተይ ደኸመት። ያእቆብ ድማ ካብ ኣዋልድ ሔት፡ ካብ ኣዋልድ እዛ ሃገር እዚኣ ከምዚኣተን ዘመሰለት ሰበይቲ ዜእቱ እንተ ኾይኑኸ፡ ስለምንታይ ኣነ ብህይወት ኣነብር በለቶ።