Genesis 27:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ናይ ኤሳው ቦኽሪ ወዳ ቓላት ድማ ንርብቃ ተነግረላ፡ ንሳ ድማ ልኢኻ ንያእቆብ ንእሽቶ ወዳ ጸዊዓ ከምዚ በሎ፦ እንሆ፡ እቲ ዝትንክፈካ ኤሳው ሓውኻ፡ ክቐትል ሓሲቡ ንርእሱ የጸናንዕ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለር​ብ​ቃም ታላቁ ልጅዋ ዔሳው ያለው ተነ​ገ​ራት፤ ታና​ሹን ልጅ​ዋን ያዕ​ቆ​ብ​ንም ልካ ጠራ​ችው፤ አለ​ች​ውም፥ “እነሆ ወን​ድ​ምህ ዔሳው ያድ​ድ​ን​ሃል፤ ሊገ​ድ​ል​ህም ይፈ​ል​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለርብቃም ይህ የታላቁ ልጅዋ የዔሳው ቃል ደረሰላት፤ ታናሹን ልጅዋን ያዕቆብንም አስጠርታ አስመጣችው፥ አለችውም። እነሆ፥ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለርብቃም ይህ የታላቁ ልጇ የዔሳው ቃል ደረሰላት፥ ታናሹን ልጇን ያዕቆብንም አስጠርታ አስመጣችው፥ አለችውም፦ “እነሆ፥ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ርብቃ ሀ ባረ ባይራ ናኣ ኤሳ ቃላ ስሴዳ ድራዉ፥ ባረ ቴፋ ናኣ ያቆባ ጼስሳ አሃደ ሀዋዳን ያጋዱ፤ “ነ እሻይ ኤሳይ ኔና ዎደ ሀሉዋ ከሳናዉ ሀልቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Ribik'a ha bare bayira na'aa Eesaa k'aalaa siseedda diraw, bare teefa na'aa Yaak'ooba s'eesissa ahaade hawaadan yaagaaddu; «Ne ishay Eesay neena wod'iide haluwaa kesanaw halchcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Giddotiin Irbiqay hayssa ba bayra naaza Eesawe qaala siyida gishshas ba kaalo naa Yaaqoobe xeygisa ehada, «Ne ishay Eesawey nena wodhidi halo kessanaas koyees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶቲን ኢርቢቃይ ሃይሳ ባ ባይራ ናዛ ኤሳዌ ቃላ ሲዪዳ ጊሻስ ባ ካሎ ና ያቆቤ ጼይጊሳ ኤሃዳ፥ «ኔ ኢሻይ ኤሳዌይ ኔና ዎዲ ሃሎ ኬሳናስ ኮዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እርብቃ ሄ ባ ባይራ ናአ ኤሳዌ ቃላ ስእዳ ግሾ፥ ባ ካሎ ናአ ያይቆባ ፄግሳ ኤሀዳ፥ “ነ እሻ ኤሳዌይ ነና ዎድ ሃሉዋ ከሳናዉ ሀልቼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Irbiqa he ba bayra na7a Eesawe qaala si7ida gisho, ba kaalo na7a Yayqooba xeegisa ehada, “Ne isha Eesawey nena wodhidi haluwa kessanaw halchees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ርብቃ፣ ታላቁ ልጇ ዔሳው ያሰበው በተነገራት ጊዜ ታናሹን ልጇን ያዕቆብን አስጠርታ እንዲህ አለችው፤ “ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ጊዜ እየጠበቀ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ርብቃ የዔሳውን ዕቅድ ስለ ሰማች፥ ያዕቆብን ጠርታ እንዲህ አለችው፤ “አድምጠኝ፤ ወንድምህ ዔሳው አንተን በመግደል ሊበቀልህ አስቦአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንርብቃ ድማ ሓሳብ ዓብዪ ወዳ ኤሳው በፅሓ። ነቲ ንእሽተይ ወዳ ያእቆብ ከዓ ኣፀዊዓ ኣምፅኣቶሞ “እንሆ ኤሳው ሓውካ ኽቐትለካ ይደሊ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንርብቃ ድማ ዘረባ ኤሳው ዓብዩ ወዳ ነገርዋ። ነቲ ንእሽቶ ወዳ ያእቆብ ከኣ ልኢኻ ጸዊዓ፡ እንሆ ኤሳው ሓውካ ብኣኻ ኺድበስ ኢሉ ኺቐትለካ ይደሊ ኣሎ።