Genesis 27:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ናይ ኤሳው ቦኽሪ ወዳ ቓላት ድማ ንርብቃ ተነግረላ፡ ንሳ ድማ ልኢኻ ንያእቆብ ንእሽቶ ወዳ ጸዊዓ ከምዚ በሎ፦ እንሆ፡ እቲ ዝትንክፈካ ኤሳው ሓውኻ፡ ክቐትል ሓሲቡ ንርእሱ የጸናንዕ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለርብቃም ታላቁ ልጅዋ ዔሳው ያለው ተነገራት፤ ታናሹን ልጅዋን ያዕቆብንም ልካ ጠራችው፤ አለችውም፥ “እነሆ ወንድምህ ዔሳው ያድድንሃል፤ ሊገድልህም ይፈልጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለርብቃም ይህ የታላቁ ልጅዋ የዔሳው ቃል ደረሰላት፤ ታናሹን ልጅዋን ያዕቆብንም አስጠርታ አስመጣችው፥ አለችውም። እነሆ፥ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለርብቃም ይህ የታላቁ ልጇ የዔሳው ቃል ደረሰላት፥ ታናሹን ልጇን ያዕቆብንም አስጠርታ አስመጣችው፥ አለችውም፦ “እነሆ፥ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ርብቃ ሀ ባረ ባይራ ናኣ ኤሳ ቃላ ስሴዳ ድራዉ፥ ባረ ቴፋ ናኣ ያቆባ ጼስሳ አሃደ ሀዋዳን ያጋዱ፤ “ነ እሻይ ኤሳይ ኔና ዎደ ሀሉዋ ከሳናዉ ሀልቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Ribik'a ha bare bayira na'aa Eesaa k'aalaa siseedda diraw, bare teefa na'aa Yaak'ooba s'eesissa ahaade hawaadan yaagaaddu; «Ne ishay Eesay neena wod'iide haluwaa kesanaw halchcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Giddotiin Irbiqay hayssa ba bayra naaza Eesawe qaala siyida gishshas ba kaalo naa Yaaqoobe xeygisa ehada, «Ne ishay Eesawey nena wodhidi halo kessanaas koyees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶቲን ኢርቢቃይ ሃይሳ ባ ባይራ ናዛ ኤሳዌ ቃላ ሲዪዳ ጊሻስ ባ ካሎ ና ያቆቤ ጼይጊሳ ኤሃዳ፥ «ኔ ኢሻይ ኤሳዌይ ኔና ዎዲ ሃሎ ኬሳናስ ኮዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እርብቃ ሄ ባ ባይራ ናአ ኤሳዌ ቃላ ስእዳ ግሾ፥ ባ ካሎ ናአ ያይቆባ ፄግሳ ኤሀዳ፥ “ነ እሻ ኤሳዌይ ነና ዎድ ሃሉዋ ከሳናዉ ሀልቼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Irbiqa he ba bayra na7a Eesawe qaala si7ida gisho, ba kaalo na7a Yayqooba xeegisa ehada, “Ne isha Eesawey nena wodhidi haluwa kessanaw halchees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርብቃ፣ ታላቁ ልጇ ዔሳው ያሰበው በተነገራት ጊዜ ታናሹን ልጇን ያዕቆብን አስጠርታ እንዲህ አለችው፤ “ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ጊዜ እየጠበቀ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ርብቃ የዔሳውን ዕቅድ ስለ ሰማች፥ ያዕቆብን ጠርታ እንዲህ አለችው፤ “አድምጠኝ፤ ወንድምህ ዔሳው አንተን በመግደል ሊበቀልህ አስቦአል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንርብቃ ድማ ሓሳብ ዓብዪ ወዳ ኤሳው በፅሓ። ነቲ ንእሽተይ ወዳ ያእቆብ ከዓ ኣፀዊዓ ኣምፅኣቶሞ “እንሆ ኤሳው ሓውካ ኽቐትለካ ይደሊ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንርብቃ ድማ ዘረባ ኤሳው ዓብዩ ወዳ ነገርዋ። ነቲ ንእሽቶ ወዳ ያእቆብ ከኣ ልኢኻ ጸዊዓ፡ እንሆ ኤሳው ሓውካ ብኣኻ ኺድበስ ኢሉ ኺቐትለካ ይደሊ ኣሎ። |