Genesis 27:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኡ ይስሃቅ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ እንሆ፡ መሕደሪኻ ስብሒ ምድርን ጠሊ ሰማይን ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቱ ይስሐቅም መለሰ፤ አለውም፥ “እነሆ መኖሪያህ ከላይ ከሰማይ ጠል፥ ከምድርም ስብ ይሁን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቱ ይስሐቅም መለሰ አለውም። እነሆ፥ መኖሪያህ ከምድር ስብ ከላይ ከሚገኝ ከሰማይም ጠል ይሆናል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቱ ይስሐቅም መለሰ አለውም፦ “እነሆ፥ መኖሪያህ ከምድር ስብ ከላይ ከሚገኝ ከሰማይም ጠል ይሆናል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አዉዋ ይሳቅ ዛሪደ፥ “ነ ደእያ ሀ ሳኣ ዱረተፐ ሃካደ ደአና፤ ሳሉዋ ጮኩካ ነዉ ዎና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa aawuwaa Yisaak'i zaariide, «Ne de'iyaa ha sa'aa duretetsaappe haakkaade de'ana; Saluwaa c'okkuukka new wod'd'enna; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza aawa Yisaaqi zaaridi, «Ne dizasoy ha sa7a dureteththaafe haakkana; salo iraykka nees bukkenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣዋ ዪሳቂ ዛሪዲ፥ «ኔ ዲዛሶይ ሃ ሳኣ ዱሬቴፌ ሃካና፤ ሳሎ ኢራይካ ኔስ ቡኬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አዋ ይሳቅ ዛሪድ፥ “ነ ደእያ በሳይ ሀ ሳአ ዱረተፈ ሃሆ፥ ሳሎ አክካ ነዉ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aawa Yisaaqi zaaridi, “Ne de7iya bessay ha sa7a duretethafe haaho, salo akika new wodhenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ ይስሐቅም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “መኖሪያህ ከምድር በረከት፣ ከላይም ከሰማይ ጠል የራቀ ይሆናል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅም እንዲህ አለው፤ “በረከት ከሞላበት ለምለም ምድር ርቀህ ትኖራለህ፤ የሰማይ ጠልም አታገኝም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኡ ይስሓቅ ድማ መሊሱ፦ “እንሆ፥ መነባብሮኻ ኻብ ስብሒ ምድሪ፥ ካብ ላዕሊ ኻብ ዝርከብ ጠሊ ሰማይ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይስሃቅ ኣቦኡ ድማ መሊሱ በሎ፡ እንሆ ንብረትካ ብስብሒ ምድርን ብናይ ላዕሊ ኣውሊ ሰማይን ይኸውን እዩ። |