Genesis 27:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይስሃቅ ድማ ንኤሳው፡ እንሆ፡ ጐይታኻ ገይረዮ፡ ንዅሎም ኣሕዋቱ ድማ ባሮት ሂበዮ፡ በሎ። ብስርናይን ብወይንን ድማ ደጊፈዮ፤ ሕጂኸ እንታይ ክገብረካ እየ ወደይ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይስ​ሐ​ቅም መለሰ ዔሳ​ው​ንም አለው፥ “እነሆ ጌታህ አደ​ረ​ግ​ሁት፤ ወን​ድ​ሞ​ቹ​ንም ሁሉ ለእ​ርሱ ተገ​ዦች አደ​ረ​ግ​ኋ​ቸው፤ እህ​ሉን፥ ወይ​ኑ​ንና ዘይ​ቱ​ንም አበ​ዛ​ሁ​ለት፤ ለአ​ንተ ግን፥ ልጄ ሆይ፥ ምን ላድ​ር​ግ​ልህ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ ጌታህ አደረግሁት፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥ በእህልም በወይንም አበረታሁት፤ ለአንተ ግን፥ ልጄ ሆይ፥ ምን ላድርግ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው፦ “እነሆ፥ ጌታህ አደረግሁት፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥ በእህልም በወይንም አበረታሁት፥ ለአንተ ግን፥ ልጄ ሆይ፥ ምን ላድርግ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቅ ኤሳ፥ “ታን አ ነዉ ጎዳ ኦድ፤ አ እሻቱዋ ኡባካ አ ቆማቱዋ ኦድ፤ ቃይ ታን ካንነ ኦራ ዎይንያ ኤሳን አ ምንሳድ። ያትና፥ ታ ናአዉ፥ ነዉ ታን አያ ኦ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'i Eesaa, «Taani Aa new goda ootsaad; Aa ishatuwaa ubbaakka Aa k'oomatuwaa ootsaad; k'ay taani katsaaninne ooratsa woyniyaa eessan Aa minisaad. Yaatina, ta na'aw, new taani ayaa ootsoo?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Eesawes, «Tani iza ne bolla godatana mala, iza ishati izas ooththana mala, kaththinne woyne ushshi palahana mala anjjadis; histtiin ta naazoo ta nees ha7i ay ooththana dandayazinaa?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቂ ኤሳዌስ፥ «ታኒ ኢዛ ኔ ቦላ ጎዳታና ማላ፥ ኢዛ ኢሻቲ ኢዛስ ኦና ማላ፥ ካኔ ዎይኔ ኡሺ ፓላሃና ማላ ኣንጃዲስ፤ ሂስቲን ታ ናዞ ታ ኔስ ሃኢ ኣይ ኦና ዳንዳያዚና?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቅ ኤሳዌ፥ “ታኒ እያ ነዉ ጎዳ ኦስ። እያ እሻታ ኡባታካ እያዉ አይለ ኦስ። ቃስ ታኒ ካንነ ዎይነን እያ ምንስ። ያትን፥ ታ ናአዉ፥ ነዉ ታ አይ ኦ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Eesawe, “Taani iya new godaa oothas. Iya ishata ubbataka iyaw aylle oothas. Qassi taani kathaninne woynen iya minthas. Yaatin, ta na7aw, new ta ay ootho?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይስሐቅም ለዔሳው፣ “በአንተ ላይ የበላይነት እንዲኖረው፣ ወንድሞቹ ሁሉ አገልጋዮቹ እንዲሆኑ፣ እህሉ፣ የወይን ጠጁም የተትረፈረፈ እንዲሆንለት መርቄዋለሁ። ታዲያ ልጄ፣ ለአንተ ምን ላደርግልህ እችላለሁ?” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይስሐቅም “ቀደም ብዬ እርሱን የአንተ ጌታ አድርጌዋለሁ፤ ወንድሞቹ ሁሉ የእርሱ አገልጋዮች እንዲሆኑ አድርጌአለሁ፤ እህልና የወይን ጠጅ እንዲበዛለት አድርጌአለሁ፤ ልጄ ሆይ! እንግዲህ ለአንተ ምን ላደርግልህ እችላለሁ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ይስሓቅ ከዓ መሊሱ ንኤሳው “እንሆ፥ ንሓውካ ጐይታኻ ገበርክዎ፤ ኵሎም ኣሕዋቱውን ኣገልገልቱ ክኾኑ ሃብክዎ፤ ብስርናይን ወይንን ድማ ኣሀብተምክዎ። ሕዚ እሞ ወደይ፥ ንኣኻ እንታይ ክገብረልካ እየ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ይስሃቅ ከኣ መሊሱ ንኤሳው እንሆ ጐይታኻ ገብርክዎ ኩሎም ኣሕዋቱ ኽኣ ግዙኣቱ ኪኾኑ ሀብክዎ፡ ብስርናይን ወይንን ከኣ ኣጸጎኽዎ፡ ሕጂ እሞ ወደይ ንኣኻ እንታይ ክገብረልካ እየ በሎ።