Genesis 27:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ኸኣ፡ ያእቆብ ኪበሃል ብግቡእዶ ኣይኰነን፧ ክልተ ሳዕ ተኪኡኒ እዩ እሞ፡ ብዅርናይ መንጢሉኒ እዩ። እንሆ ድማ ሕጂ በረኸተይ ወሲዱለይ ኣሎ። ንሱ ድማ፡ በረኸት ኣይሓዝካለይን ዲኻ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዔሳውም አለ፥ “በእውነት ስሙ ያዕቆብ ተባለ፤ ሁለት ጊዜ አሰናክሎኛልና፤ መጀመሪያ ብኵርናዬን ወሰደ፤ አሁንም እነሆ በረከቴን ወሰደ።” ዔሳውም አባቱን አለው፥ “ደግሞም አባቴ ሆይ፥ ለእኔ በረከትን አላስቀረህልኝምን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለ። በእውነት ስሙ ያዕቆብ ተባለ፥ ሁለት ጊዜ አሰናክሎኛልና፤ ብኵርናዬን ወሰደ፥ አሁንም እነሆ በረከቴን ወሰደ። ደግሞም። ለእኔ በረከትን አላስቀረህልኝምን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለ፦ “በእውነት ስሙ ያዕቆብ ተባለ፥ ሁለት ጊዜ አሰናክሎኛልና፥ ብኩርናዬን ወሰደ፥ አሁንም እነሆ በረከቴን ወሰደ። ደግሞም፦ ለእኔ በረከትን አላስቀረህልኝምን?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሳይ፥ “አ ኤሪደ ያቆባ ሱንዳ፤ እ ታና ጭሞደ፥ ሀዌ ላኤንዋ፤ እ ታ ባይራተ አኬዳ፤ ቃይ ሀእ ታ አንጁዋ አኬዳ” ያጌዳ። ቃይ እ፥ “ኔን ታዉ አንጁዋፐ አያነ አሻበይኪ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eesay, «Aa eriide Yaak'ooba suntseedda; I taana c'immoode, hawe laa"entsuwaa; I ta bayiratetsaa akkeedda; k'ay ha"i ta anjjuwaa akkeedda» yaageedda. K'ay I, «Neeni taw anjjuwaappe ayaanne ashshabeykkii?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey, «Iza eridi Yaaqoobe gi sunththides; izi tana cimmishin hayssi nam7anththo; izi ta bayrateththaa ekkides; qasse ha7ikka ta anjjo ekkides» gides; qasse zaaridi ba aawaa, «Neni taas anjjofe aykkoka ashshabeekkii?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሳዌይ፥ «ኢዛ ኤሪዲ ያቆቤ ጊ ሱንዴስ፤ ኢዚ ታና ጪሚሺን ሃይሲ ናምኣን፤ ኢዚ ታ ባይራቴ ኤኪዴስ፤ ቃሴ ሃኢካ ታ ኣንጆ ኤኪዴስ» ጊዴስ፤ ቃሴ ዛሪዲ ባ ኣዋ፥ «ኔኒ ታስ ኣንጆፌ ኣይኮካ ኣሻቤኪ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሳዌይ፥ “እ ኤርድ ያይቆባ (ጭመይሳ) ግድ ሱንትስ። እ ታና ጭምሽን ሀይስ ናምአን፥ ካሰ ታ ባይራተ ኤክስ፥ ሀእ ቃስ ታ አንጁዋ ኤክስ” ያግስ። ያትን፥ “ኔኒ ታዉ አንጁዋፈ አይኮካ አሻብኪ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey, “I eridi Yayqooba (Cimmeysa) gidi sunthetis. I tana cimmishin haysi nam7antho, kase ta bayratetha ekis, ha7i qassi ta anjuwa ekis” yaagis. Yaatin, “Neeni taw anjuwafe aykoka ashshabikii?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔሳውም፣ “ይህ ሰው ያዕቆብ መባሉ ትክክል አይደለምን? እኔን ሲያታልለኝ ይህ ሁለተኛ ጊዜው ነው፤ መጀመሪያ ብኵርናዬን ወሰደብኝ፤ አሁን ደግሞ ምርቃቴን ቀማኝ” አለ። ቀጥሎም፣ “ታዲያ ለእኔ ያስቀረኸው ምንም ምርቃት የለም?” ብሎ ጠየቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዔሳውም “እርሱ እኔን ሲያሰናክለኝ ይህ ሁለተኛው ነው፤ ያዕቆብ መባሉ ተገቢ ነው፤ ከዚህ በፊት ብኲርናዬን ወሰደብኝ፤ አሁን ደግሞ ምርቃቴን ቀማኝ፤ ታዲያ፥ ለእኔ ያስቀረኸው ምንም ምርቃት የለምን?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሳው ከዓ “ያእቆብ ክልተ ሻዕ ኣሰናኺሉኒ፤ ቅድም ብዅርናይ፥ ሕዚ ኸዓ እንሆ ምርቓይ ወሰደ። ብቐደሙስ እንተ ኾነ ስሙ ያእቆብዶ ኣይኮነን! ንኣይከ ምርቓዶ ኣየትረፍካለይን ኢኻ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤሳው ከኣ፡ ክልተ ሳዕ ጠቢሩኒ፡ ብኹርናይ ወሰደ፡ ሕጂ ኽኣ እንሆ፡ ምርቓይ ወሰድ። ስሙዶ ግዳ ያእቆብ ኣይኮነን፡ ንኣይትረፍካለይን ኢኻ፡ ድማ በሎ። |