Genesis 27:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይስሃቅ ድማ ኣዝዩ ተንቀጥቀጠ፡ መን? እቲ ስጋ ሓርማዝ ወሲዱ ናባይ ዘምጽኣለይ፡ ኣነ ድማ ቅድሚ ምምጻእካ ካብ ኩሉ በሊዐዮ፡ ባረኽዎ፡ ኣበይ ኣሎ፧ እወ፡ ክባረኽ ድማ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ፤ እንዲህም አለ፥ “ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣው ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ፤ ባረክሁትም፤ እርሱም የተባረከ ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ እንዲህም አለ። ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣ ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ ባረክሁትም፤ እርሱም የተባረከ ሆኖ ይኖራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ እንዲህም አለ፦ “ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣ ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ ባረክሁትም፥ እርሱም የተባረከ ሆኖ ይኖራል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ዳጋሚደ ኮኮሪደ፤ “ያትና ዶኣ ሻንካቴዳዋ አኪደ ታዉ አዳዌ ኦኔ? ታን ሀእ ኔን ያና ስንን ማደ፥ አ አንጃ ድጋድ፤ ቱሙካ እ አንጀቴዳዋ ግዳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i dagammiide kokkoriidde; «Yaatina do'aa shankkateeddawaa akkiidde taw aatseedawe oonee? Taani ha"i neeni yaana sintsan maade, Aa anjja diggaad; tumukka I anjjetteeddawaa gidanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi dagammidi kokkorishe, «Histtiin do7a shankkatidayssa ekkidi taas aaththiday oonee? Tani ha7i neni yaanaappe sinththe maada iza anjjadis; tumukka izi anjjettidayssa gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሳቂ ዳጋሚዲ ኮኮሪሼ፥ «ሂስቲን ዶኣ ሻንካቲዳይሳ ኤኪዲ ታስ ኣዳይ ኦኔ? ታኒ ሃኢ ኔኒ ያናፔ ሲን ማዳ ኢዛ ኣንጃዲስ፤ ቱሙካ ኢዚ ኣንጄቲዳይሳ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ዳጋምድ ኮኮርሸ፥ “ያትን ዶአ ሻንካትዳይሳፈ ታዉ አዳይ ኦኔ? ታኒ ሀእ ኔኒ ያና ስንን ማዳ፥ እያ አንጃስ። እካ ቱማ አንጀትዳይሳ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi dagammidi kokorishe, “Yaatin do7a shankatidaysafe taw aathiday oonee? Taani ha7i neeni yaana sinthan mada, iya anjas. Ika tuma anjetidaysa gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ይስሐቅ ክፉኛ እየተንቀጠቀጠ፣ “ታዲያ ቀደም ሲል ዐድኖ ያመጣልኝ ማን ነበር? አንተ ከመምጣትህ በፊት በልቼ መረቅሁት፤ እርሱም በርግጥ የተባረከ ይሆናል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅም እጅግ ደንግጦ እየተንቀጠቀጠ “ታዲያ፥ አውሬ አድኖ ያመጣልኝ ማን ነበር? ልክ አንተ ከመምጣትህ በፊት ተመገብኩ፤ የመጨረሻ ምርቃቴንም ሰጠሁት፤ ምርቃቱም የእርሱ ሆኖ ይኖራል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ይስሓቅ የመና ደንገፀ እሞ፥ “እቲ ሃዲኑ ዝብላዕ ዘምፅአለይ፥ ኣነ ኸዓ ገና ንስኻ እንተይመፃእኻ፥ በሊዐ ዝመረቕክዎ ደኣ መን እዩ? ምሩቕ ድማ ክኸውን እዩ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ይስሃቅ ኣዝዩ ብርቱዕ ስምባድ ሰምባደ እሞ እቲ ህዲነስ ህዱን ዘምጽኣለይ፡ ኣነ ኽኣ ገና ንስኻ ኸይመጻእካ ካብ ኩሉ በሊዔ ዝመረቕክዎ ደኣ መን እዩ፡ ምሩቕ ድማ ክኸውን እዩ በለ። |