Genesis 27:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይስሃቅ ድማ ኣዝዩ ተንቀጥቀጠ፡ መን? እቲ ስጋ ሓርማዝ ወሲዱ ናባይ ዘምጽኣለይ፡ ኣነ ድማ ቅድሚ ምምጻእካ ካብ ኩሉ በሊዐዮ፡ ባረኽዎ፡ ኣበይ ኣሎ፧ እወ፡ ክባረኽ ድማ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይስ​ሐ​ቅም እጅግ ደነ​ገጠ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ያደ​ነ​ውን አደን ወደ እኔ ያመ​ጣው ማን ነው? አንተ ሳት​መ​ጣም ከሁሉ በላሁ፤ ባረ​ክ​ሁ​ትም፤ እር​ሱም የተ​ባ​ረከ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ እንዲህም አለ። ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣ ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ ባረክሁትም፤ እርሱም የተባረከ ሆኖ ይኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ እንዲህም አለ፦ “ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣ ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ ባረክሁትም፥ እርሱም የተባረከ ሆኖ ይኖራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቅ ዳጋሚደ ኮኮሪደ፤ “ያትና ዶኣ ሻንካቴዳዋ አኪደ ታዉ አዳዌ ኦኔ? ታን ሀእ ኔን ያና ስንን ማደ፥ አ አንጃ ድጋድ፤ ቱሙካ እ አንጀቴዳዋ ግዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'i dagammiide kokkoriidde; «Yaatina do'aa shankkateeddawaa akkiidde taw aatseedawe oonee? Taani ha"i neeni yaana sintsan maade, Aa anjja diggaad; tumukka I anjjetteeddawaa gidanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi dagammidi kokkorishe, «Histtiin do7a shankkatidayssa ekkidi taas aaththiday oonee? Tani ha7i neni yaanaappe sinththe maada iza anjjadis; tumukka izi anjjettidayssa gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቂ ዳጋሚዲ ኮኮሪሼ፥ «ሂስቲን ዶኣ ሻንካቲዳይሳ ኤኪዲ ታስ ኣዳይ ኦኔ? ታኒ ሃኢ ኔኒ ያናፔ ሲን ማዳ ኢዛ ኣንጃዲስ፤ ቱሙካ ኢዚ ኣንጄቲዳይሳ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቅ ዳጋምድ ኮኮርሸ፥ “ያትን ዶአ ሻንካትዳይሳፈ ታዉ አዳይ ኦኔ? ታኒ ሀእ ኔኒ ያና ስንን ማዳ፥ እያ አንጃስ። እካ ቱማ አንጀትዳይሳ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi dagammidi kokorishe, “Yaatin do7a shankatidaysafe taw aathiday oonee? Taani ha7i neeni yaana sinthan mada, iya anjas. Ika tuma anjetidaysa gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ይስሐቅ ክፉኛ እየተንቀጠቀጠ፣ “ታዲያ ቀደም ሲል ዐድኖ ያመጣልኝ ማን ነበር? አንተ ከመምጣትህ በፊት በልቼ መረቅሁት፤ እርሱም በርግጥ የተባረከ ይሆናል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይስሐቅም እጅግ ደንግጦ እየተንቀጠቀጠ “ታዲያ፥ አውሬ አድኖ ያመጣልኝ ማን ነበር? ልክ አንተ ከመምጣትህ በፊት ተመገብኩ፤ የመጨረሻ ምርቃቴንም ሰጠሁት፤ ምርቃቱም የእርሱ ሆኖ ይኖራል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ይስሓቅ የመና ደንገፀ እሞ፥ “እቲ ሃዲኑ ዝብላዕ ዘምፅአለይ፥ ኣነ ኸዓ ገና ንስኻ እንተይመፃእኻ፥ በሊዐ ዝመረቕክዎ ደኣ መን እዩ? ምሩቕ ድማ ክኸውን እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ይስሃቅ ኣዝዩ ብርቱዕ ስምባድ ሰምባደ እሞ እቲ ህዲነስ ህዱን ዘምጽኣለይ፡ ኣነ ኽኣ ገና ንስኻ ኸይመጻእካ ካብ ኩሉ በሊዔ ዝመረቕክዎ ደኣ መን እዩ፡ ምሩቕ ድማ ክኸውን እዩ በለ።