Genesis 27:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእዳዉ ከም ኣእዳው ሓዉ ኤሳው ጸጕሪ ስለ ዝነበራ፡ ኣይፈለዮ። ስለዚ ድማ ባረኾ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አላወቀውም ነበር፤ እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕራም ነበሩና፤ ይስሐቅም ባረከው ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አላወቀውም ነበር፤ እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕራም ነበሩና፤ ስለዚህም ባረከው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም አላወቀውም ነበር፥ እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጉራም ነበሩና፥ ስለዚህም ባረከው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ኩሺ አ እሻ ኤሳ ኩሽያዳን እስክያና ደእያ ድራዉ፥ ኤርቤና፤ እ ኤረናን አ አንጄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa kushii Aa ishaa Eesaa kushiyaadan isikiyaana de'iyaa diraw, eribeenna; I erennan Aa anjjeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza kushey iza ishaa Eesawe kusheththo iskera diza gishshas erontta iza anjjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኩሼይ ኢዛ ኢሻ ኤሳዌ ኩሼ ኢስኬራ ዲዛ ጊሻስ ኤሮንታ ኢዛ ኣንጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ኩሸይ እያ እሻ ኤሳዌ ኩሽያዳ እክሰራ ደእያ ግሾ፥ ሻክድ ኤርቦና እያ አንጅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya kushey iya isha Eesawe kushiyada ikisera de7iya gisho, shaakidi eriboona iya anjis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕራም ስለ ሆኑ፣ ይስሐቅ ያዕቆብን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፤ ስለዚህ ባረከው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክንዶቹ እንደ ዔሳው ክንዶች ጠጒራም ስለ ነበሩ ይስሐቅ ያዕቆብን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፤ ሊመርቀው ከተዘጋጀ በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ፥ ኣእዳዉ ኸም ኣእዳው ሓዉ ኤሳው ፀጓራት ነበራ እሞ ኣየለለዮን፤ መረቖውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ኣእዳው ኸም ኣእዳው ኤሳው ሓው ጸጋራት ነበራ እሞ፡ ኣየለለዮን መረቖ ክኣ። |