Genesis 27:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ድማ ናብ ኣቦኡ ይስሃቅ ቀረበ። ንሱ ድማ ተሰሚዕዎ፡ ድምጺ ድምጺ ያእቆብ እዩ፡ ኣእዳው ግና ኣእዳው ኤሳው እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ወደ አባቱ ወደ ይስ​ሐቅ ቀረበ፤ ዳሰ​ሰ​ውም፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “ይህ ድምፅ የያ​ዕ​ቆብ ድምፅ ነው፥ እጆች ግን የዔ​ሳው እጆች ናቸው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ቀረበ፤ ዳሰሰውም፥ እንዲህም። ይህ ድምፅ የያዕቆብም ድምፅ ነው፥ እጆች ግን የዔሳው እጆች ናቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሕቅ ቀረበ፥ ዳሰሰውም፥ እንዲህም፦ “ይህ ድምፅ የያዕቆብ ድምፅ ነው፥ እጆቹ ግን የዔሳው እጆች ናቸው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ ባረ አዉዋ ይሳቃኮ ሺቅና ኦይቂ በኢደ፥ “ሀ ቃላይ ያቆባ ቃላ፤ ሽን ኩሺ ኤሳ ኩሽያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi bare aawuwaa Yisaak'akko shiik'ina oyk'k'i be'iide, «Ha k'aalay Yaak'ooba k'aalaa; shin kushii Eesaa kushiyaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey ba aawa Yisaaqakko shiiqiin oykki be7idi, «Hayssi qaalay Yaaqoobe qaala shin kushey Eesawe kushe» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ባ ኣዋ ዪሳቃኮ ሺቂን ኦይኪ ቤኢዲ፥ «ሃይሲ ቃላይ ያቆቤ ቃላ ሺን ኩሼይ ኤሳዌ ኩሼ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ ባ አዋኮ ሺቅን ኦይክ በእድ፥ “ነ ቃላይ ያይቆባ ቃላ ሽን ኩሸይ ኤሳዌ ኩሽያ ዳኔስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi ba aawako shiiqin oyki be7idi, “Ne qaalay Yayqooba qaala shin kushey Eesawe kushiya daanees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ተጠጋ፤ አባቱም በእጁ እየዳሰሰው፣ “ይህ ድምፅ የያዕቆብ ድምፅ ነው፤ እጆቹ ግን የዔሳው እጆች ናቸው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብም ወደ አባቱ ተጠጋ፤ አባቱም ዳሰሰውና “ድምፅህ የያዕቆብን ድምፅ ይመስላል፤ ክንድህ ግን የዔሳውን ክንድ ይመስላል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ ናብ ኣቦኡ ይስሓቅ ቀረበ። ዳህሲሱ ኸዓ፥ “ድምፅኻ ድምፂ ያእቆብ ይመስል፤ ኣእዳውካ ግና ኣእዳው ኤሳው እየን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ድማ ናብ ኣቡኡ ይስሃቅ ቀረበ። ኣረምሲሱ ኽኣ፡ ድምጽስ ድምጺ ያእቆብ እዩ፡ ኣእዳው ግና ኣእዳው ኤሳው በለ።