Genesis 27:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይስሃቅ ድማ ንያእቆብ፡ ወደይ፡ ወደይ ኤሳው ምዃንካ ወይ ዘይኰንካ ምእንቲ ኺስምዓካ፡ ቅርብ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም ያዕቆብን፥ “ልጄ ሆይ፥ አንተ ልጄ ዔሳው እንደ ሆንህ ወይም እንዳልሆንህ ቅረበኝና ልዳስስህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም ያዕቆብን። ልጄ ሆይ፥ አንተ ልጄ ዔሳው እንደ ሆንህ ወይም እንዳልሆንህ እዳስስህ ዘንድ ቅረበኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም ያዕቆብን፦ “ልጄ ሆይ፥ አንተ ልጄ ዔሳው እንደሆንህ ወይም እንዳልሆንህ እዳስስህ ዘንድ ቅረበኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ያቆባ፥ “ታ ናአዉ፥ ኔን ቱሙ ታ ናኣ ኤሰንቶነ ታን ኦይቃ በአናዉ አነ ታኮ ሺቃ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i Yaak'ooba, «Ta na'aw, neeni tumu ta na'aa Eesenttonne taani oyk'k'a be'anaw ane taakko shiik'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi Yaaqoobe, «Ta naazoo! Neni tumu ta naa Eesawekkonne tani nena oykka be7anaas ane taakko haa shiiqa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሳቂ ያቆቤ፥ «ታ ናዞ! ኔኒ ቱሙ ታ ና ኤሳዌኮኔ ታኒ ኔና ኦይካ ቤኣናስ ኣኔ ታኮ ሃ ሺቃ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ያይቆባ፥ “ታ ናአዉ፥ ኔኒ ቱማ ታ ናአ ኤሳዌኮ ታ ነና ኦይካ በአና አነ ሀ ሺቃ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi Yayqooba, “Ta na7aw, neeni tuma ta na7a Eesaweko ta nena oyka be7ana ane ha shiiqa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅም ያዕቆብን፣ “ልጄ ሆይ፤ አንተ በርግጥ ልጄ ዔሳው መሆንህን እንዳውቅ፣ እስቲ ቀረብ በልና ልዳብስህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅም “እስቲ ወደ እኔ ቀረብ በልና ልዳብስህ፤ በእርግጥ አንተ ዔሳው ነህን?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይስሓቅ ከዓ ንያእቆብ “ወደይ! ብሓቂ ንስኻ ወደይ ኤሳው እንተ ዄንካ ወይ እንተ ዘይኴንካ ኽድህስሰካ ናባይ ቅረብ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይስሃቅ ከኣ ንያእቆብ ወደይ ብሓቂ ንስኻ ወደይ ኤሳው እንተ ኾንካ ወይ እንተ ዘይኾንካ ኽረምስሰካስ ቅረብ በሎ። |