Genesis 27:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ይስሃቅ ንወዱ፡ ወደይ ከመይ ጌርካ ቀልጢፍካ ረኺብካዮ፧ ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስለ ዘምጽኣለይ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም ልጁን፥ “ልጄ ሆይ፥ ፈጥነህ ያገኘኸው ይህ ምንድን ነው?” አለው። እርሱም፥ “አምላክህ እግዚአብሔር በፊቴ የሰጠኝ ነው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም ልጁን። ልጄ ሆይ፥ እንዴት ፈጥነህ አገኘኸው? አለው። እርሱም። እግዚአብሔር አምላክህ ወደ እኔ ስለ አቀረበው ነው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም ልጁን፦ “ልጄ ሆይ፥ እንዴት ፈጥነህ አገኘኸው?” አለው። እርሱም፦ “ጌታ እግዚአብሔር ወደ እኔ ስለ አቀረበው ነው” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ባረ ናኣ፥ “ታ ናአዉ፥ ዋታ ኤሌላ ደማድ?” ያጊደ ኦቼዳ። እ፥ “መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ታና ማዴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i bare na'aa, «Ta na'aw, waata elleella demmad?» yaagiide oochcheedda. I, «Med'inaa Goday ne S'oossay taana maaddeedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi Yaaqoobe, «Ta naazoo! Wostta eeson demmadii?» gi oychchides. Izikka, «GODAY ne Xoossi tana maaddiina» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሳቂ ያቆቤ፥ «ታ ናዞ! ዎስታ ኤሶን ዴማዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢዚካ፥ «ጎዳይ ኔ ጾሲ ታና ማዲና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ባ ናአ፥ “ታ ናአዉ፥ ዋታ ኤለሳዳ ደማዲ?” ያግድ ኦይችስ። ያይቆብ፥ “ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ታዉ ጊግስስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi ba na7a, “Ta na7aw, waata ellesada demmadii?” yaagidi oychis. Yayqoobi, “Goday, ne Xoossay taw giigisis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅ ልጁን፣ “ልጄ ሆይ፤ ከመቼው ቀንቶህ መጣህ?” ሲል ጠየቀው። ያዕቆብም፣ “ እግዚአብሔር አምላክህ (ያህዌ ኤሎሂም) አሳካልኝ” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅም “ልጄ ሆይ፥ እንዴት በቶሎ ልታገኝ ቻልክ?” አለው። ያዕቆብም “አምላክህ እግዚአብሔር ስለ ረዳኝ በቶሎ ለማግኘት ቻልኩ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይስሓቅ ከዓ ንወዱ “ወደይ፥ ከመይ ኢልካ ኽንድዙይ ብቕልጡፍ ረኺብካ?” ኢሉ ጠየቖ። ንሱ ድማ “እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ናባይ ስለዘቕረቦ እዩ” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይስሃቅ ከኣ ንወዱ ከመይ ኢልካ ኽንድዚ ብቕልጡፍ ረኸብካ ወደይ በሎ። ንሱ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ኣብ ቅድመይ ኣጋባጊቡለይ፡ በለ። |