Genesis 26:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብ እቲ ቦታ ድማ ብዛዕባ ሰበይቱ ሓተትዎ። ንሱ ድማ፡ ንሳ ሰበይተይ እያ ክብል ስለ ዝፈርሐ፡ ሓፍተይ እያ፤ በለ፣ እቶም ሰብ እቲ ቦታ ምእንቲ ርብቃ ምእንቲ ከይቀትሉኒ፤ ክትጥምታ ጽብቕቲ እያ ነይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዚህ ስፍራ ሰዎች ለርብቃ ሲሉ እንዳይገድሉኝ ብሎ ሚስቴ ናት ማለትን ፈርቶአልና፤ እርስዋም ውብ ነበረችና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚያም ስፍራ ሰዎች ስለ ሚስቱ ጠየቁት፤ እርሱም። እኅቴ ናት አለ፤ የዚህ ስፍራ ስዎች ለርብቃ ሲሉ እንዳይገድሉኝ ብሎ ሚስቴ ናት ማለትን ፈርቶአልና፤ እርስዋ ውብ ነበረችና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚያም ስፍራ ሰዎች ስለ ሚስቱ ጠየቁት፥ እርሱም፦ “እኅቴ ናት” አለ፥ የዚያም ስፍራ ስዎች ለርብቃ ሲሉ እንዳይገድሉኝ ብሎ ሚስቴ ናት ማለትን ፈርቶአልና፥ እርሷ ውብ ነበረችና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታ አሳይ ርብቅባ ደንደ ይሳቃ፥ “ሀና ነዉ አዬ?” ያጊደ ኦቼዳ። እ፥ “ሀና ታዉ ምቻቶ” ያጌዳ። አያዉ ጎፐ፥ እ ርብቃ ዳሮ ፑላንቻ ግድያ ድራዉ፥ “ታን፥ ‘እዛ ታ ማቻቶ ጎፐ’፥ ሀ ጋደ አሳይ እዝ ጋሱዋን ታና ዎነንቶነ” ያግ ቆፒደ ያዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittaa Asay Ribik'ibaa dentsiide Yisaak'a, «Hanna new ayee?» yaagiide oochcheedda. I, «Hanna taw michchato» yaageedda. Ayaw gooppe, I Ribik'a daro puulanchcha gidiyaa diraw, «Taani, ‹Iza ta machchatto gooppe›, ha gade Asay izi gaasuwaan taana wod'anenttonne» yaagi k'oppiide yayyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biitta asay Irbiqa gishshas denththidi Yisaaqa, «Hanna nees aazee?» gi oychchida. Izikka Irbiqay keeha mala lo7o gidida gishshas, «Tani iza ta machcho giikko ha asay izi geedon tana wodhanakkonne» gi babbida gishshas, «Hanna taas michcho» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታ ኣሳይ ኢርቢቃ ጊሻስ ዴንዲ ዪሳቃ፥ «ሃና ኔስ ኣዜ?» ጊ ኦይቺዳ። ኢዚካ ኢርቢቃይ ኬሃ ማላ ሎኦ ጊዲዳ ጊሻስ፥ «ታኒ ኢዛ ታ ማቾ ጊኮ ሃ ኣሳይ ኢዚ ጌዶን ታና ዎናኮኔ» ጊ ባቢዳ ጊሻስ፥ «ሃና ታስ ሚቾ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታ አሳይ እርብቃባ ደንድ፥ “ሀና ነዉ አይቤ?” ግድ ይሳቃ ኦይችዶሶና። እ፥ “ሀና ታዉ ምቾ” ያግስ። ሄሳ እ ግዳይ፥ እርብቃ ዳሮ ማላ ሎኦ ግድያ ግሾ፥ “እያ ታ ማቾ ጊኮ፥ ሀ አሳይ እ ጋሶን ታና ዎና” ያግ ቆፕድ ባብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biitta asay Irbiqaba denthidi, “Hanna new aybee?” gidi Yisaaqa oychidosona. I, “Hanna taw micho” yaagis. Hessa I giday, Irbiqa daro mala lo77o gidiya gisho, “Iya ta macho giiko, ha asay I gaason tana wodhana” yaagi qopidi babis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዚያም አገር ሰዎች ስለ ሚስቱ በጠየቁት ጊዜ፣ “እኅቴ ናት” አለ፤ ምክንያቱም፣ “ሚስቴ ናት ብል ርብቃ ቈንጆ ስለ ሆነች፣ ያገሬው ሰዎች በእርሷ ምክንያት ይገድሉኛል” በማለት ፈርቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዚያ አገር ሰዎችም ስለ ርብቃ “ምንህ ናት” ብለው በጠየቁት ጊዜ “እኅቴ ናት” አላቸው፤ ይህንንም ያለበት ምክንያት ርብቃ በጣም ቈንጆ ስለ ነበረች የዚያ አገር ሰዎች በእርስዋ ሰበብ እንዳይገድሉት በመፍራት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ጌራራ ድማ ብዛዕባ ሰበይቱ ጠየቕዎ። መልክዓ ፅቡቕ ስለ ዝነበረ፥ ደቂ እታ ሃገር ንርብቃ ኽብሉ ኸይቐትልዎ፥ “ሰበይተይ እያ” ምባል ፈርሐ። “ንሳ ሓፍተይ እያ” ኸዓ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ እታ ቦታ ድማ ብዛዕባ ሰበይቱ ሓተትዎ። ንሳ ሓብተይ እያ በለ። ትርኢታ ጽቡቕ ነበረ እሞ፡ ደቂ እዛ ቦታ እዚኣ ብዛዕባ ርብቃ ኸይወትሉኒ ኢሉ፡ ስበይተይ እያ ንምባል ፈርሄ። |