Genesis 26:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ባሮት ይስሃቅ መጺኦም ብዛዕባ እቲ ዝዅዕትዎ ዒላ ነገርዎ፡ ማይ ረኺብና ድማ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የይስሐቅ ሎሌዎች መጡ፤ ስለ ቈፈሩአትም ጕድጓድ፥ ውኃ አገኘን ብለው ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የይስሐቅ ሎሌዎች መጡ፥ ስለቈፈሩአትም ጕድጓድ። ውኃ አገኘን ብለው ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን የይስሐቅ አገልጋዮች መጡ፥ ስለ ቈፈሩአትም ጉድጓድ፦ “ውኃ አገኘን ብለው ነገሩት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ይሳቃ ቆማቱ ዪደ፥ ባረንቱ ቦኬዳ ሃ ኦላባ አዉ ኦዴድኖ፤ “ኑን ሃ ደሜዶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Yisaak'a k'oomatuu yiide, barenttu bookkeedda haatsaa ollaabaa aw odeeddino; «Nuuni haatsaa demmeeddo» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Yisaaqa aylleti yiidi ba bookkida haaththa ollaa gishshas, «Nuni haath demmidos» gi izas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ዪሳቃ ኣይሌቲ ዪዲ ባ ቦኪዳ ሃ ኦላ ጊሻስ፥ «ኑኒ ሃ ዴሚዶስ» ጊ ኢዛስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ይሳቃ አይለት ይድ፥ “ኑኒ ሃ ደምዳ” ያግድ ባንታ ቦክዳ ሃ ኦላባ እያዉ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Yisaaqa aylleti yidi, “Nuuni haathe demmida” yaagidi banta bookida haatha ollaba iyaw odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያኑ ዕለት፣ የይስሐቅ አገልጋዮች መጥተው ስለ ቈፈሩት የውሃ ጕድጓድ ነገሩት፤ “ውሃ እኮ አገኘን!” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ቀን የይስሐቅ አገልጋዮች መጥተው ስለ ቆፈሩት ጒድጓድ ለይስሐቅ ነገሩት፤ “ውሃ አገኘን” ብለውም ነገሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኣገልገልቲ ይስሓቅ መፂኦም ብዛዕባቲ ዝዀዓትዎ ዒላ ነገርዎ፤ “ማይ ረኺብናሉ” ድማ በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸኣ በታ መዓልቲ እቲኣ ግዙኣት ይስሃቅ መጺኦም ብዛዕባ እቲ ዝኾዐትዎ ዒላ ማይ ረኺብናሉ ኢሎም ነገርዎ። |