Genesis 26:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ “እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ከም ዘሎ፡ ብርግጽ ርኢና ኢና። ንሕና ድማ፡ ኣብ መንጎና፡ ኣብ መንጎናን ኣብ መንጎኹምን ማሕላ ይግበር፡ ምሳኻትኩም ድማ ቃል ኪዳን ንእቶ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም አሉት፥ “እኛ የጠላንህ አይደለም፤ በመልካም አኑረን፥ በመልካም አሰናበትንህ እንጂ፥ አሁንም አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ቡሩክ ነህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም አሉት። እግዚአብሔር ከአንተ ጋር እንዳለ በእርግጥ አየን፤ ስለዚህም። በእኛና በአንተ መካከል መሐላ ይሁን፤ እኛ አንተን እንዳልነካንህ፥ በጎነትንም ብቻ እንዳሳየንህ፥ በደኅናም እንደ ሰደድንህ፥ አንተም ክፉ እንዳትሠራብን ቃል ኪዳን ከአንተ ጋር እናድርግ አልን፤ አንተ አሁን ከእግዚአብሔር ዘንድ የተባረክህ ነህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፤ “ጌታ ከአንተ ጋር መሆኑን በግልጥ አየን፤ ስለዚህ በእኛና በአንተ መካከል መሐላ ይኑር፤ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን እንጋባ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አ፥ “መና ጎዳይ ኔናና ደእያዋ ኑን ቆንጭያን በኤዶ። ሄዋ ድራዉ ጫቆ ጫቁ ኑ ግዶንነ ነ ግዶን ደአና ኮሼ ያገቶ። ኑን ኔና ቦችበይኮ፤ ሽን ኑን ነዉ ኬካተ ጻላላ ኦደ፥ ኔና ሳሮተን ሞይዝ የዴዶ። ሄዋዳንካ ኔን ኑ ቦላ ኢታባ ኦና ማላ፥ አነ ኔናና ጫቁዋ ጫቀቶይተ። ሀእ ኔን መና ጎዳይ አንጄዳዋ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Aa, «Med'inaa Goday neenana de'iyaawaa nuuni k'onc'c'iyaan be'eeddo. Hewaa diraw c'aak'k'o c'aak'uu nu giddoninne ne giddon de'ana koshshee yaagetto. Nuuni neena bochchibeykko; shin nuuni new keekatetsaa s'alalaa ootsiide, neena sarotetsaan moyzzi yeddeeddo. Hewaaddankka neeni nu bolla iitabaa ootsenna mala, ane neenana c'aak'uwaa c'aak'k'etoytte. Ha"i neeni Med'inaa Goday anjjeedawaa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti iza, «GODAY nenara dizayssa tumu nuni qonccen be7idos; hessa gishshas nuussinne nees giddon caaqo qaalay de7ana koshshees goos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢዛ፥ «ጎዳይ ኔናራ ዲዛይሳ ቱሙ ኑኒ ቆንጬን ቤኢዶስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኑሲኔ ኔስ ጊዶን ጫቆ ቃላይ ዴኣና ኮሼስ ጎስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ጎዳይ ኔራ ደኤይሳ ኑኒ ጌሽ ኤርዳ። ሄሳ ግሾ፥ ሳሮተ ጫቆይ ኑ ግዶንነ ነ ግዶን ዳናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Goday neera de7eysa nuuni geeshshi erida. Hessa gisho, sarotetha caaqoy nu giddoninne ne giddon daanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እንዲህ አሉ፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከአንተ ጋር መሆኑን በግልጽ ተረድተናል፤ ስለዚህም፣ ‘በመሐላ የጸና ውል በመካከላችን መኖር አለበት’ አልን፤ ይህም በእኛና በአንተ መካከል የሚጸና ውል ነው፤ አሁንም ከአንተ ጋር ስምምነት እናድርግ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር መሆኑን በግልጥ ዐውቀናል፤ ስለዚህ በእኛና በአንተ መካከል በሰላም ለመኖር የሚያስችል ስምምነት በመሐላ ለመፈጸም አስበናል፤ በዚህም መሠረት ቃል ኪዳን እንድትገባልን የምንፈልገው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ “እግዚኣብሄር ምሳኻ ኸም ዘሎ ኣረጋጊፅና ኢና እሞ፥ ከምቲ ንሕና ዘይነኻእናካ፥ ፅቡቕውን ዝገበርናልካ፥ ብሰላም ድማ ዘፋኖናካ፥ ንስኻ ድማ ንኣና ኽፉእ ከይትገብረና፥ ንሕናን ንስኻን ንስንሳትና ንመሓሓል፤ ምሳኻ ኸዓ ኺዳን ንእቶ፥ ኢልና መኸርና። ሕዚ ንስኻ ናይ እግዚኣብሄር ቡሩኽ ኢኻ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ በሉ እግዚኣብሄር ምሳኸ ከም ዘሎ፡ ኣርጊጽና ርኢና ኢና እሞ፡ ከምቲ ንሕና ዘይተንኬናካ፡ ጽቡቕ ጥራይ ከም ዝገብርናልካ፡ ብሰላም ድማ ኣፋኖናካ፡ ንስኻ ድማ ንኣና ኽፋእ ከይትገብረና፡ ንሕና ንስኻን ንሓድሕድና ንማሓሓል ምሳኻ ኸኣ ኪዳን ንእቶ በልና። ሒጂ ንስኻ ናይ እግዚኣብሄር ብሩኽ ኢኣ። |