Genesis 26:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይስሃቅ ነቲ ብዘመን ኣቦኡ ኣብርሃም ዝዅዕትዎ ዒላታት መሊሱ ኰዓቶ። ፍልስጥኤማውያን ድሕሪ ሞት ኣብርሃም ዓገብዎም፡ ንሱ ድማ በቲ ኣቦኡ ዝሰመዮም ኣስማት ሰመዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም የአባቱ የአብርሃም አገልጋዮች ቈፍረዋቸው የነበሩትን የውኃ ጕድጓዶች ደግሞ አስቈፈረ፤ አባቱ አብርሃም ከሞተ በኋላ የፍልስጥኤም ሰዎች ደፍነዋቸው ነበርና፤ አባቱም አብርሃም ይጠራቸው በነበረው ስም ጠራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም በአባቱ በአብርሃም ዘመን ቈፍረዋቸው የነበሩትን የውኃ ጕድጓዶች ደግሞ አስቈፈረ፤ አብርሃም ከሞተ በኋላ የፍልስጥኤም ሰዎች ደፍነዋቸው ነበሩና፤ አባቱም ይጠራቸው በነበረው ስም ጠራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም በአባቱ በአብርሃም ዘመን ቈፍረዋቸው የነበሩትን የውኃ ጉድጓዶች ደግሞ አስቈፈረ፥ አብርሃም ከሞተ በኋላ የፍልስጥኤም ሰዎች ደፍነዋቸው ነበሩና፥ አባቱም ይጠራቸው በነበረው ስም ጠራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቅ ባረ አዉዋ አብራሃመ ዎድያን ቦከቴዳ ሃ ኦላቱዋ፥ አብራሃመ ሀይቄዳዋፐ ጉየ፥ ፕልስጼማ አሳቱ ባሬዳዋንታ ዛር ቦክ ከሲደ፥ አ አዉ ሱንዳ ሱንን ኡንቱንታ ጼሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'i bare aawuwaa Abrahaame wodiyaan booketteedda haatsaa ollatuwaa, Abrahaame hayk'k'eeddawaappe guyye, Pilss's'eema asatuu bareedawantta zaari bookki kessiide, Aa aawuu suntseedda suntsan unttuntta s'eeseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey paxa dishe bookissida haaththa ollata Abrahaamey hayqqidaappe guye Filisxeeme asay tuccida haaththa ollata Yisaaqi qasseka bookkana mala ooththidi kase iza aaway sunththida sunththaan xeygides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜይ ፓጻ ዲሼ ቦኪሲዳ ሃ ኦላታ ኣብራሃሜይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ቱጪዳ ሃ ኦላታ ዪሳቂ ቃሴካ ቦካና ማላ ኦዲ ካሴ ኢዛ ኣዋይ ሱንዳ ሱንን ጼይጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቅ ባ አዋ አብራሃመ ዎደ ቦከትዳ ሃ ኦላታ፥ አብራሃመይ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ፍልስፄመት ኩንዳይሳታ ዛር ቦክ ከስድ፥ እያ አዋይ ሱንዳ ሱንን ፄግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqi ba aawa Abrahaame wode booketida haatha ollata, Abrahaamey hayqidaape guye, Filisxeemeti kunthidaysata zaari booki kessidi, iya aaway sunthida sunthan xeegis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅም በአባቱ በአብርሃም ጊዜ ተቈፍረው የነበሩትን፣ አባቱ ከሞተ በኋላ ፍልስጥኤማውያን የደፈኗቸውን የውሃ ጕድጓዶች እንደ ገና እንዲከፈቱ አደረገ፤ አባቱ ቀድሞ ባወጣላቸው ስምም መልሶ ጠራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃም በሕይወት ሳለ አስቈፍሮአቸው የነበሩትንና አብርሃም ከሞተ በኋላ ግን ፍልስጥኤማውያን የደፈኑአቸውን የውሃ ጒድጓዶች ይስሐቅ እንደገና እንዲቈፈሩ አደረገ፤ አባቱ ባወጣላቸው ስሞችም ጠራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ብዘመን ኣቦኡ ኣብርሃም፥ ዝዀዓትዎ ዒላታት ማይ፥ ፍልስጥኤማውያን ድማ ብድሕሪ ሞት ኣብርሃም ዝደፈንዎም፥ ይስሓቅ መሊሱ ዀዓቶም፤ በቲ ኣቦኡ ዝፅውዖም ዝነበረ ስም ድማ ሰመዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ብዘበን ኣቦኡ ኣብርሃም ዝኾዐትዎ ዔላታት ማይ ድማ፡ ፍልስጤማውያን ድሕሪ ሞት ኣብርሃም ዝደበይዎ ይስሃቅ መሊሱ ኾዐቶ፡ ስሙ ድማ በቲ ኣቦኡ ዘውጽኣሉ ስም ሰመዮ። |